ፋና 90 የፌ/ም/ ቤት አፈጉባዔ ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም በጠሩት የምክር ቤቱ መደበኛ ሰብሰባ ዋዜማ የመልቀቂያ ውሳኔ መስጠታቸው ተገቢነት የለውም- ፌዴሬሽን ምክር ቤት Meseret Demissu Jun 9, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=aCaQzME0Ipk
ፋና 90 የሀዋሳ ከተማ ወጣቶች በበጎ ፈቃድ አግልግሎት ስለ ወረርሽኙ እየሰሩ ያሉት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች Meseret Demissu Jun 9, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=d7yy5VKzk6U
የሀገር ውስጥ ዜና በ1 ነጥብ 19 ቢሊዮን ብር የሚገነባው የካሌድ ዲጆ መስኖ ልማት ፕሮጀክት የግንባታ ስምምነት ተፈረመ Meseret Demissu Jun 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በስልጤ ዞን በ1 ነጥብ 19 ቢሊዮን ብር የሚገነባው የካሌድ ዲጆ መስኖ ልማት ፕሮጀክት የግንባታ ስምምነት ተፈረመ። የፕሮጀክቱ የግንባታ ስምምነቱ ዛሬ የተፈረመ ሲሆን ÷ስምምነቱን የፈረሙት የመስኖ ልማት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በወጪ ንግዱ ላይ የፈጠራቸውን አዳዲስ እድሎች ለመጠቀም አማራጭ ስትራቴጂ ተዘጋጅቷል Meseret Demissu Jun 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በወጪ ንግዱ ላይ የፈጠራቸውን አዳዲስ እድሎች ለመጠቀም አማራጭ ስትራቴጂ መዘጋጀቱ ተገለጸ። ኮቪድ 19 የአለምን መደበኛ እንቅስቃሴ በአዲስ በሚለመድ አዙሪት ውስጥ ከመክተቱም ባለፈ የገቢና የወጪ ንግድ ስርአቱ አለም አቀፍ…
ቢዝነስ በሚያዚያ ወር ከወጪ ንግድ ከ329 ሚሊዮን በላይ የአሜሪካን ዶላር ገቢ ተገኘ Meseret Demissu Jun 9, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2012 በጀት ዓመት በሚያዚያ ወር 329 ነጥብ 3 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱንንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህም ከግብርና ፣ ከማኑፋክቸሪንግ ፣ ከማዕድን ምርቶች ዘርፍ እና ከሌሎች ምርቶች 365 ነጥብ1 ሚሊዮን የአሜሪካን…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ የፊታችን ቅዳሜ በይፋ ይጀመራል Meseret Demissu Jun 9, 2020 0 አዲስ አበባ፤ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ የፊታችን ቅዳሜ በይፋ የሚጀመር መሆኑን የክልሉ ሴቶች፣ ወጣቶችና ህፃናት ቢሮ አስታውቋል። በበጎ ፈቃድ ሥራው 7 ሚሊዮን ወጣቶች የሚሳተፉ መሆኑም ነው የተገለጸው ። የኦሮሚያ ክልል ሴቶች፣ ወጣቶችና ህፃናት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሰሜን ኮሪያ ከደቡብ ኮሪያጋር ያላትን ግንኙነት ማቋረጧን አስታወቀች Meseret Demissu Jun 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ሰኔ 2 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሰሜን ኮሪያ ከደቡብ ኮሪያ ጋር ያላትን ሁሉንም ግንኙነት ከዛሬ ጀምሮ እንደምታቋርጥ አስታውቃለች። ሰሜን ኮሪያ ለዚህም ምክንያት ያለችው ኑሯዋቸውን በደቡብ ኮሪያ ያደረጉ የከዱኝ ዜጎች ጠብ አጫሪ መልእክቶችን የያዙ በራሪ ወረቀቶችን በፊኛ…
ፋና 90 የግብጽ ናይልን በብቸኝነት የመጠቀም ፍላጎት Meseret Demissu Jun 4, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=nGXLObaq2VM
የሀገር ውስጥ ዜና ኤጀንሲው ለኮቪድ 19 መከላከል ከ 7 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ Meseret Demissu Jun 4, 2020 0 አዲስ አበባ፣ግንቦት 27፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች አመራር ኤጀንሲ ለኮቪድ-19 መከላከል የሚውል 7 ሚሊየን 36 ሺህ652 ብር ድጋፍ አድርጓል። የኤጀንሲው አመራሮች እና ሰራተኞች የአንድ ወር ደሞዛቸውን በማሰባሰብ ድጋፉን ለኮቪድ-19 አሰባሰብ ኮሚቴ አስረክበዋል፡፡…
ፋና 90 ደቡብ ሱዳን በየትኛውም መንገድ ኢትዮጵያን የሚጎዳ ተግባር አትፈፅምም- አምባሳደር ጀምስ ፒፒያ ሞርጋን Meseret Demissu Jun 4, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=dwv7uDk4E4M