የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ህወሓት በኮምቦልቻ ከ100 በላይ ወጣቶች ጨፍጭፏል -የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን Meseret Demissu Nov 1, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሀት በኮምቦልቻ ከ100 በላይ የከተማዋን ወጣቶች መጨፍጨፉን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። አሸባሪው ህወሀት በኮምቦልቻ ከተማ ሰርጎ በመግባት ዛሬ ሌሊቱን ከ100 በላይ የከተማዋን ወጣቶችን አሰልፎ መጨፍጨፉን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ52 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመትየኮንትሮባንድ ዕቃ ተያዘ Meseret Demissu Oct 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግምታዊ ዋጋዉ 52 ሚሊየን 607 ሺህ 221 ብር የሚሆን የኮንትሮባንድ ዕቃ መያዙን የኢትዮጵያ ጉሙሩክ ኮሚሽን አስታወቀ። ባሳለፍነው ሳምንት የተያዙት የኮንትሮባንድ ዕቃዎችበጉምሩክ ኮሚሽን በ13 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችና የፍተሻ ኬላዎች ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ቡድን ለሁለት አመት የሚሆን ቀለብ ከአማራ ክልል እንሰበስባለን ብሎ አቅዶ እየተንቀሳቀሰ ነው Meseret Demissu Oct 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁለት አመት የሚሆን ቀለብ ከአማራ ክልል እንሰበስባለን ብሎ አሸባሪው ቡድን አቅዶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን የመንግሥት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ ዛሬ ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጠው አገልግሎቱ አሸባሪው ቡድን ላለፉት ተከታታይ ቀናት ከፍተኛ መንጋ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን አስመረቀ Meseret Demissu Oct 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በ66ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ከአራት ሺህ በላይ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው። ዩኒቨርስቲው በ 2013 ከተለያዩ የትምህርት ክፍሎችና ፕሮግራሞች በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በድህረ ምረቃ፣ በዶክትሬት ዲግሪ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የቆጋ መስኖ ልማት ፕሮጀክት ተስፋ ሰጭ ነው-ዶ/ር እዮብ ተካልኝ Meseret Demissu Oct 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የቆጋ መስኖ ልማት ፕሮጀክት ተስፋ ሰጭ ነው ሲሉ የገንዘብ ሚኒስቴር ዴኤታው ዶክተር እዮብ ተካልኝ ገልጹ። ዶክተር እዮብ ተካልኝ ይህንን የተናገሩት የፌደራልና የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በምዕራብ ጎጃም ዞን ሰሜን ሜጫ ወረዳ በቆጋ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጤና ስርዓቱ ለማህበረሰቡ ምላሽ ሰጪ እንዲሆን ይሰራል- ዶክተር ሊያ ታደሰ Meseret Demissu Oct 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የጤና ስርዓቱ ለማህበረሰቡ ምላሽ ሰጪ እንዲሆን ይሰራል ሲሉ የጤና ሚኒስቴር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። ሚኒስትሯ ይህን የገለጹት በጅጅጋ እየተካሄደ ባለው 23ኛው የጤና ዘርፍ አመታዊ ጉባኤ ላይ ነው። ኮቪድን…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሀገር ህልውና መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን – የማዕከላዊ ጎንደር የመንግስት ሰራተኞች Meseret Demissu Oct 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር የማዳን ጊዜው አሁን በመሆኑ ከመከላከያ ሰራዊት ጎን ተሰልፈው የህልውና ዘመቻውን በመቀላቀል መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ መሆናቸውን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የመንግስት ሰራተኞች አስታወቁ፡፡ የዞኑ የመንግስት…
የሀገር ውስጥ ዜና ዋናው የእድገት መንገድ እያንዳንዱን እድልና አቅም በአግባቡ መጠቀም መቻል ነው- ኢ/ር ታከለ ኡማ Meseret Demissu Oct 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የለውጥ ጉዞ ዋናው የእድገት መንገዳችን እያንዳንዱን እድልና አቅም በተገቢው መንገድ መጠቀም መቻል ነው ሲሉ የማእድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለጹ። ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጣቸው ላይ፥ ችላ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፀጥታ ሀይሉ በሚፈጽመው የተቀናጀ ማጥቃት አሸባሪው ቡድን ላይ ድል እየተቀዳጀ ነው -የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን Meseret Demissu Oct 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸጥታ ሀይሉ በሚፈጸመው የተቀናጀ ማጥቃት የአሸባሪውን ህወሃት ቡድን እየደመሰሰና ድል እየተቀዳጀ መሆኑን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ተሰጥቷል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በምዕራብ ጎጃም ዞን በመስኖ የለማ የአቮካዶ ልማት ፕሮጀክት እየተጎበኘ ነው Meseret Demissu Oct 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎጃም ዞን ሰሜን ሜጫ ወረዳ በቆጋ መስኖ ፕሮጀክት የለማ የአቮካዶ እና የተለያዩ ሰብሎች ጉብኝት እየተካሄደ ነው። የፕሮጀክቱ ስራ አስኪያጅአቶ አቢዮት ብሩ ፥ በፕሮጀክቱ አጠቃላይ 6 ሺህ 512 ሄክታር…