Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአሰላ ከተማ ከ84 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባውን ህንጻ መረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስትርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክ በአሰላ ከተማ ከ 84 ሚሊየን ብር በላይ የተገነባውን አዲስ የአርሲ ዞን አስተዳደር ህንጻ መርቀዋል፡፡ በምርቃት ስነስርዓቱ ላይ ርዕሰ መስተዳድሩን ጨምሮ…

ኢፋ ቦሩ ሳቺ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢሉ አባ ቦር ዞን አልጌ ሳቺ ወረዳ የተገነባው ኢፋ ቦሩ ሳቺ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቋል፡፡ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ለማግኘት ርቀው ይሔዱ እንደነበር የተናገሩት የወረዳው ነዋሪዎች ፥መንግስት የትምህርት ተደራሽነትን ለማስፋት…

ባለፉት አስር ወራት በዋና ዋና የምጣኔ ሃብት ዘርፎች አበረታች ውጤት ተመዝግቧል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት አስር ወራት በዋና ዋና ምጣኔ ኃብታዊ እንቅስቃሴዎች ላይ አበረታች ውጤቶች መመዝገባቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር ገለጸ። የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር እዮብ ተካልኝ፥ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ወቅታዊ…

የ5 ዓመት የስርአተ ጾታና አካታችነት ስትራቴጂክ እቅድ ትግበራ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤና ሚኒስቴር የ5 ዓመት የስርአተ ጾታና አካታችነት ስትራቴጂክ እቅድ ትግበራ እና ሌሎች የስራ መመሪያዎችን ይፋ አደረገ፡፡ በስትራቴጂክ እቅዱ ስርአተ ጾታን ማካተት፣ ሴቶችን ማብቃትና ጾታዊ ጥቃትን መከላከልና አፋጣኝ ምላሽ መስጠት የሚሉ ዋና ዋና…

አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል ባደረሰው ጥቃት ተጎጅዎች ለሰብአዊ ቀዉስ ተዳርገዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የስምንት ልጆች እናት የሆኑት ወይዘሮ አሚናት ይማም የሽብር ቡድኑ በከልዋን ወረዳ አካባቢ በፈጸመዉ በከባድ መሳሪያ የታገዘ ጥቃት በርካቶች እንደሞቱ ገልፀዋል፡፡ ህውሓት የአካባቢዉ ኗሪዎች ላይ ካስከተለዉ ዘግናኝ ህልፈት ባሻገር ቤት…

በሀረሪ ክልል ለሚካሄደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ዜጎች ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል ለሚካሄደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ዜጎች ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ጥሪ አቀረቡ ። በኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እንዲወለድ የዜጎች ንቁ ተሳትፎ እጅግ ወሳኝ መሆኑን…

አሸባሪው የሕወሓት ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን ጋይንት የሚገኘውን የዩኒሴፍ የእርዳታ መጋዘን ዘረፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የሕወሃት ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን ጋይንት የሚገኘው ለህጻናትና እናቶች የሚሆን የምግብ ክምችት ያለበትን የዩኒሴፍ የእርዳታ መጋዘን መዝረፉ ተነገረ። ንጹሀንን በጅምላ የመጨፍጨፍ፣ መንደሮችን የማውደም፣ የእህል ማከማቻዎችን የማቃጠል፣…

አብቁተና ሰራተኞቹ ለህልውና ዘመቻው 81 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም (አብቁተ) እና ሠራተኞቹ ለህልውና ዘመቻው ድጋፍ የሚውል 81 ሚሊየን ብር አበረከቱ። የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መኮንን የለውምወሰን ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት ለዘመቻው ተቋሙ 25 ሚሊየን ብር፥…

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በአፋር ለተፈናቀሉ ዜጎች  ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ከ1 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አበረከተ። ዩኒቨርሲቲው  ምግብና ምግብ ነክ የሆኑ እንዲሁም  የአልባሳት ድጋፍ ነው ዛሬ ለሰመራ ዩኒቨርሲቲ ያስረከበው፡፡ ከተደረገው ድጋፍ መካከል ባለ 20 ሊትር 100…

አሸባሪው ቡድን በእምነት ተቋማት ላይ እያደረሰ ያለው ዉድመት በአለም ህዝብ ሊወገዝ ይገባል-የሀይማኖት  አባቶች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በእምነት ተቋማት ላይ ያደረሰውን ውድመት የአማራ ክልል የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ አውግዟል። ጉባኤዉ አሸባሪዉ ቡድን በጨጨሆ መድሃኒያለም ካቴድራል ገዳም ያደረሰዉን ጉዳት ዛሬ ጎብኝቷል። ገዳሙን ጨምሮ…