Fana: At a Speed of Life!

በሩሲያ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት በ13 የአውሮፕላን ማረፊያዎች አገልግሎት ተቋረጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡባዊ ሩሲያ ሮስቶቭ ኦን ዶን ከተማ በሚገኘው የበረራ አስተዳደር ህንፃ ላይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት በ13 የአውሮፕላን ማረፊያዎች አገልግሎት ተቋርጧል፡፡ በዛሬው ዕለት በተፈፀመው ጥቃት በሰራተኞች ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ የሀገሪቱ…

ለማክሮኢኮኖሚ መረጋጋት ወሳኝ ሚና ያለው የዕዳ አስተዳደር …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) የዕዳ አስተዳደር ከቴክኒካዊ ተግባር ባለፈ ለማክሮኢኮኖሚ መረጋጋት፣ ለልማት ስትራቴጂ እና ለፖሊሲ ተዓማኒነት ወሳኝ ሚና አለው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው። በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 2ኛው የአፍሪካ ሉዓላዊ የፋይናንስ…

ተጠናክሮ የቀጠለው የኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ዲፕሎማሲ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት በተለያዩ ዘርፎች እያጠናከረች ትገኛለች፡፡ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት እና አንድነትን ከማስከበር፣ የኢኮኖሚ ልማትን ከማፋጠን እና ዴሞክራሲያዊ ስርዓትን…

ኢትዮጵያ በሱዳን መንግሥት የተሰነዘረባትን ክስ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሱዳን መንግሥት የተሰነዘረባትን መሰረተ ቢስ ክስ ውድቅ አደረገች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ የሱዳን መከላከያ ኃይል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጋራ በሰጡት መግለጫ ኢትዮጵያ ላይ ያቀረቡት ክስ መሰረተ ቢስ…

ሚያዝያ 27 የታሪክ ማኅደር ተገልጦ የሚነበብበት የትናንት ትዝታ ብቻ አይደለም – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚያዝያ 27 የታሪክ ማኅደር ተገልጦ የሚነበብበት የትናንት ትዝታ ብቻ አይደለም አለ። አገልግሎቱ 85ኛውን የአርበኞች ቀን ምክንያት በማድረግ ባስተላለፈው መልዕክት፤ አባቶቻችን በደምና በአጥንታቸው ሀገርን ጠብቀው…

በቻይና የርችት ፋብሪካ በተከሰተ ፍንዳታ የ26 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና ሊዩያንግ ከተማ በሚገኝ የርችት ፋብሪካ በተከሰተ ፍንዳታ የ26 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 61 ሰዎች ደግሞ መጎዳታቸው ተሰምቷል። ከፍንዳታው በኋላ የነፍስ አድን ዘመቻዎች የተከናወኑ ሲሆን፤ የአካባቢው ባለስልጣናት ከፋብሪካው በ3 ኪሎ ሜትር…

የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አፍሪካ ፓርክ የተገነባው የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ ሐውልት ተመርቋል። የመታሰቢያ ሐውልቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በይፋ መርቀዋል። በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ የመንግስት የስራ…

ጥበብ ሀገር ትሠራለች፤ ሀገርም ጠቢብን ታከብራለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥበብ ሀገር ትሠራለች፤ ሀገርም ጠቢብን ታከብራለች አሉ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የሀገር ባለውለታ ለሆኑና በጥበብ ሙያቸው ለኢትዮጵያ ሀገራችን ላደረጉት…

አርበኝነት በእውቀት ጎዳና መመራት ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አርበኝነት በእውቀት ጎዳና መመራት ነው አሉ። ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በተገኙበት 85ኛው የአርበኞች ቀን በአዲስ አበባ አራት ኪሎ የአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት እየተከበረ ነው። በበዓሉ ላይ የአዲስ አበባ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለአርበኞች በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ85ኛው የአርበኞች በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለ85ኛው የጀግኖች አርበኞች በዓል አደረሳችሁ…