Fana: At a Speed of Life!

የባህር በር – ትልቁ ሀገራዊ የቤት ስራ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለብዙ የዓለም ሀገራት የባህር ውሃ በቀላሉ የሚገኝ የተፈጥሮ ስጦታ ቢሆንም፣ ለኢትዮጵያ ግን በየዓመቱ ቢሊየን ዶላሮችን እንድታወጣ የሚያስገድዳት ምክንያቷ ሆኗል። ኢትዮጵያ ሙሉ በሙሉ ወደብ አልባ ከሆነችበት ጊዜ አንስቶ ከሶስት አስርት ዓመታት በላይ…

የአርባ ምንጭ ኩሪፍቱ ሪዞርት የግሉ ዘርፍ ማበርከት የሚችለውን አስተዋጽኦ የሚያሳይ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርባ ምንጭ ከተማ የተገነባው ኩሪፍቱ ሪዞርትና ስፓ የግሉ ዘርፍ ማበርከት የሚችለውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ በግልጽ የሚያሳይ ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአርባ ምንጭ ከተማ በ52 ሺህ ካሬ…

ትዝታ እና አዲስ መልክ በቀበና ሲገለጥ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወንዞች የሰው ልጅ ታሪክ ሕያው ቤተ-መዘክር ናቸው። የሚፈሱት በመሬት በሸለቆዎች እና በደልዳላ መሬት ላይ ብቻ ሳይሆን፣ በዳርቻዎቻቸው በሚኖሩ ሰዎች የጋራ የትዝታ መስክ ጭምር ነው። በዓለማችን ታላላቅ ከተሞች ወንዞች ሁልጊዜም የስልጣኔ መገኛ፣…

የኢኮኖሚ አስተዋጽኦው እያደገ የመጣው የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪው በቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በስራ ዕድል ፈጠራ እና ተኪ ምርት ዘርፎች ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ አስተዋፅ እያበረከተ ይገኛል፡፡ ዘርፉ ከግብርና፣ ማዕድን፣ ቱሪዝም እና ዲጂታል ኢኮኖሚ ጋር በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው…

የኢትዮጵያውያንን ክብር ያስቀደመው ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት መሰረት የሆነው ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ደህንነት እና ክብራቸውን ያስጠበቀ ተጨባጭ ውጤት አምጥቷል፡፡ ከለውጡ በፊት ለዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ የተሰጠው ትኩረት አነስተኛ በመሆኑ በውጪ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በግንቦትና ሰኔ ወራት በተለያዩ ዘርፎች ያከናወኗቸው ተግባራት፡-

በግንቦት እና ሰኔ 2018 ዓ.ም ወራት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ፣ በቱሪዝም፣ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በዲጂታል ኢትዮጵያ፣ በሀገር በቀል ሪፎርም እና ቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ላይ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል። ‎‎ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ…

ኢትዮጵያ፣ ከተረጂነት ወደ ሉዓላዊነት…

የኢትዮጵያ ከተረጂነት ወጥቶ ወደ ወጪ ምርት ላኪነት መሸጋገር የታሪካዊ ጉዞ እና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት አዲስ ምዕራፍ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ለበርካታ አስርት ዓመታት በዓለም አቀፍ መድረክ ከምግብ ዋስትና እጥረት እና ከዕርዳታ ጥገኝነት ጋር ስሟ ተያይዞ ቆይቷል። ይሁን እንጂ በመደመር እሳቤ ከቅርብ…

ፓራጓይ በዓለም ዋንጫ ጀርመንን ያሸነፈችበትን ቀን ብሔራዊ በዓል እንዲሆን አወጀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ፓራጓይ የ4 ጊዜ የመድረኩን ባለክብር ጀርመን ሳትጠበቅ በማሸነፍ 16ቱን መቀላቀል ችላለች፡፡ ደቡብ አሜሪካዊቷ ሀገር ትናንት ምሽት ጀርመንን በመለያ ምት 4 ለ 3 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፏ ይታወቃል፡፡…

የኢትዮጵያ እና ቻይና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ቻይና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ…

ከአስከፊው የቬንዙዌላ የርዕደ መሬት አደጋ የተረፉት እናት እና የ18 ቀን ጨቅላ ልጇ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ ከተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሟቾች ቁጥር 1ሺህ 450 መድረሱን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡ ከዚህ አስከፊ አደጋ በተዓምር የተረፉት እናት እና የ18 ቀን ጨቅላ ልጇ የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን መነጋገሪያ ሆነዋል፡፡…