Fana: At a Speed of Life!

በአፍሪካ ዋንጫ ሁለት የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ሁለት የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት ይደረጋሉ፡፡ ምሽት 1 ሰዓት ላይ ሴኔጋል ከሱዳን ጋር ይገናኛሉ። በምድብ ጨዋታዎች ሴኔጋል ሁለቱን በማሸነፍ እና በአንድ ጨዋታ አቻ በመለያየት…

የጤና አገልግሎትን ለማዘመን የግሉ ዘርፍ ከመንግሥት ጋር አብሮ ሊሰራ ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ መንግሥት የጤና አገልግሎቱን ለማዘመን በሚሰራው ስራ የግሉ ዘርፍ በትብብር እንዲሰራ ጥሪ አቅርበዋል። ከንቲባዋ ዘመኑ ባፈራቸው ቴክኖሎጂዎች የታገዝ የላቀና ቀልጣፋ የህክምና አገልግሎት…

 በሻይ ልማት የግሉ ዘርፍ እሴት በማከል ቢሳተፍ ሀገራችንን ተጠቃሚ ያደርጋታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሻይ ልማት የግሉ ዘርፍ እሴት በማከል ቢሳተፍ ሀገራችንን ተጠቃሚ ያደርጋታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የአረንጓዴ ዐሻራ አካል የሆነው የሻይ ልማት…

ኢትዮጵያ ከቦንድ ባለቤቶች ኮሚቴ ጋር የቦንድ ዕዳ ሽግሽግ ላይ በመርህ ደረጃ ተስማማች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከቁልፍ የቦንድ ባለቤቶች ኮሚቴ ጋር ከ1 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር የቦንድ ዕዳ ሽግሽግ ለማድረግ በመርህ ደረጃ ከስምምነት ደርሳለች፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ ከፈረንጆቹ ታሕሣሥ 23 ቀን 2025 እስከ ጥር 1 ቀን 2026…

500 ሺህ ስማርት የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎችን ለመግጠም …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በተያዘው በጀት ዓመት 500 ሺህ ስማርት የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎችን ለመግጠም ታቅዶ እየተሰራ ነው አለ። በአገልግሎቱ የሪቨኑ ፕሮቴክሽን እና ዩኒፋይድ ፕሪፔይመንት ፕሮጀክት ኃላፊ ለምለም ባሳዝነው÷ ስማርት የቅድመ…

በመዲናዋ ለ177 አካል ጉዳተኛ ሕጻናት የዊልቼር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከፍተኛ የአካል ጉዳት ላጋጠማቸው 177 ሕጻናት የዊልቼር ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷አዲስ አበባን በአፍሪካ ደረጃ ሕጻናትን ለማሳደግ ምቹና ተመራጭ…

አዲሱ የጉምሩክ መመሪያ ግልፅነት ያለው የሸቀጦች ዋጋ አተማመን እንዲኖር ያስችላል – ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የጉምሩክ መመሪያ ግልፅነትና ተዓማኒነት ያለው የሸቀጦች ዋጋ አተማመን እንዲኖር ያስችላል አሉ የጉምሩክ ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ፡፡ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በአዲሱ የጉምሩክ ዋጋ አተማመን መመሪያ ዙሪያ ከፍተኛ የህግ ተገዥነት ካላቸው…

ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ እሳቤን በተግባር የገለጠው ስምምነት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመንግስት እና በአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) መካከል የተደረሰው የሰላም ስምምነት ለአፍሪካ ችግሮች ለአፍሪካዊ መፍትሔ የመስጠት አጀንዳን የሚያጠናክር ነው አሉ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን፡፡ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ እና…

የተባበሩት መንግስታት 3 ነጥብ 45 ቢሊየን ዶላር መደበኛ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ ለ2026 ስራ ማስፈፀሚያ የሚውል 3 ነጥብ 45 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መደበኛ በጀት አፀድቋል፡፡ በጀቱ በ193 የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ አባል ሀገራት የፀደቀ ሲሆን የድርጅቱን ሶስት መሰረታዊ…

የቡና አምራች አርሶ አደሮችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው – አቶ አዲሱ አረጋ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡና አምራች አርሶ አደሮችን ተጠቃሚነት የሚያረጋገጡ የማሻሻያ ስራዎች እየተሰሩ ነው አሉ የግብርና ሚኒስትሩ አዲሱ አረጋ፡፡ በሚኒስትሩ የተመራ ቡድን በሲዳማ ክልል ተገኝቶ የቡና ልማት እንቅስቃሴን ጎብኝቷል። በዚህ ወቅት አቶ አዲሱ አረጋ…