በእያንዳንዱ ርምጃ ተስፋ ሳልቆርጥ ለዓላማዬ መትጋቴ ውጤታማ አድርጎኛል – በህክምና የማዕረግ ተመራቂዋ ዶ/ር ነቢላ ሺፋ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ዩኒቨርሲቲ 3 ነጥብ 9 ወጤት በማምጣት በከፍተኛ ማዕረግ የተመረቀችው ዶ/ር ነቢላ ሺፋ በእያንዳንዱ ርምጃ ተስፋ ሳትቆርጥ በጽናት ለዓላማዋ መትጋቷ ውጤታማ እንዳደረጋት ተናግራለች፡፡
ጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን…