በኢትዮጵያ የፖርቹጋልና ሮማንያ አምባሳደሮች ብርሃን የአይነ ስውራን 2ኛ ደረጃ አዳሪ ት/ቤትን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፖርቹጋል አምባሳደር ልዊሳ ፍራጎሶ እና የሮማንያ አምባሳደር ጂሊያ ፓታቺ ብርሃን የአይነ ስውራን 2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎብኝተዋል፡፡
በቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ዘላቂ ለውጥን ለማምጣት መሰረት በማድረግ እየተተገበሩ ካሉ…