ለአየር ክልል ቁጥጥር መጠናከርና ለሀገር ሉዓላዊነት መጠበቅ ቁልፍ ሚና ያለው የባህር በር …
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አየር ሀይል የአቪዬሽን ህክምና ባለሙያ ሰለሞን ጉርሙ (ዶ/ር) የባህር በር የአየር ክልል ቁጥጥርን በማጠናከር የሀገር ሉዓላዊነት እንዲጠበቅ ያደርጋል አሉ፡፡
የኢፌዴሪ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት ክብረ በዓል በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ…