Fana: At a Speed of Life!

ከእግርኳስ ሜዳ ስለምለያይበት ጊዜ አስቤ አላውቅም – ሊዮኔል ሜሲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አርጀንቲናዊው ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ በአሁኑ ወቅት ለኢንተርሚያሚ እየተጫወተ ይገኛል። ከወራት በኋላ 37ኛ ዓመቱን የሚይዘው ሊዮኔል ሜሲ ከቢግ ታይም ፖድካስት ጋር ባደረገው ቃል ምልልስ፤ የእድሜው መግፋት በእግርኳስ ህይወቱ ላይ የሚያመጣው ጫና…

ኢትዮጵያ በቀጠናው ዘላቂ  ሰላምና ልማት  ለመፍጠር የምታደርገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የጋራ ልማት፣ ዘላቂ ሰላምና የንግድ ትስስር ለመፍጠር የምታደርገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም ገለጹ። "ቀጣናዊ ሰላም እና አብሮነት ለዘላቂ የኢኮኖሚ ትስስር" በሚል መሪ ሀሳብ…

የቻይናው ዣኦሜ ኩባንያ የኤሌክትሪክ መኪና መስራቱን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ግዙፍ የዘመናዊ ስልክ አምራች የሆነው ዣኦሚ ኩባንያ የመጀመሪያውን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መስራቱን አስታውቋል፡፡ የዣኦሚ ኩባንያ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሊይ ዩን÷ በኩባንያው የተሰራው የመጀመሪያው የአሌክትሪክ መኪና ስፒድ አልትራ 7…

የመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን ከ139 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የእርሻ መሳሪያዎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን ከ139 ሚሊዮን በላይ ግምት ያላቸውን የእርሻ መሳሪያዎችን በእርሻ ስራ ለተሰማሩ የሰራዊቱ ክፍሎች ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ የመከላከያ ሠራዊት በምግብ አቅርቦት እራሱን እንዲችል በመንግስት በተቀመጠው አቅጣጫ…

ኬንያ ከ18 ሺህ በላይ የምሽት ቤቶች እንዲዘጉ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ መንግስት ከ18 ሺህ በላይ በሚሆኑ የምሽት ቤቶች እና የመጠጥ አምራቾች ላይ እርምጃ መወሰዱን አስታውቋል፡፡ እርምጃው የሀገሪቱ መንግስት የአልኮሆል እና አደንዛዥ ዕፅ ሱሰኝነት ለመከላከል የሚያደርገው ጥረት አካል መሆኑ ነው የተገለለፀው፡፡…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች አለልኝ አዘነ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን እና የባህርዳር ከተማ እግር ኳስ ክለብ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች አለልኝ አዘነ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። የባህርዳር ከተማ እግር ኳስ ክለብ እንዳስታወቀው፤ አለልኝ በጉዳት ምክንያት ከቡድኑ ተለይቶ በትውልድ ስፍራው አርባ…

በአፍሪካ ጨዋታዎች የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋና በተካሄደው በ13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ ገብቷል። ልዑኩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት እና የኢትዮጵያ…

ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከጄ ኤስ አይ የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ የጄ ኤስ አይ የኢትዮጵያ ተወካይ ዶክተር ቢኒያም ደስታ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ በዚህ ወቅት ÷ ጄ ኤስ አይ በኢትዮጵያ ክትባትና የቤተሰብ ጤና አገልግሎት ላይ ለነበረው ትብብር አመስግነዋል ፡፡…

የጸጥታው ምክር ቤት በጋዛ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት በጋዛ የተኩስ አቁም እንዲደረግ የሚያስችል ውሳኔ አሳልፏል፡፡ የተኩስ አቁም እንዲደረግ የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ በ14 የድጋፍ ድምጽ የጸደቀ ሲሆን÷አሜሪካ በውሳኔው ላይ ድምጸ ተዓቅቦ ማድረጓ ተመላክቷል፡፡…

ሩሲያ የሽብር ጥቃት ፈጽመዋል ባለቻቸው አራት ግለሰቦች ላይ ክስ መሰረተች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ፍርድ ቤት ከቀናት በፊት በሞስኮ አቅራቢያ ክሮከስ ከተማ የኮንሰርት አዳራሽ ውስጥ በተፈፀመውን የሽብር ጥቃት እንዳለበት የተጠረጠሩ አራት ግለሰቦች ላይ ክስ መስርቷል፡፡ ተጠርጣሪዎች ዳሌርዦን ሚርዞዬቭ፣ ሳይዳክራሚ ሙሮዳሊ፣ ሻምሲዲን…