Fana: At a Speed of Life!

ኪም የእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝን ለመታገል ከሩሲያ ጎን እንደሚቆሙ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በዓለም ላይ የሚስተዋለውን የእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝ (ኢምፔሪያሊዝም) ለመታገል ከሩሲያ ጎን እንደሚቆሙ ተናገሩ፡፡ ኪም ጆንግ ኡን  ቮስቶቺኒ  ኮስሞደድሮም በተሰኘው  የሩሲያ የጠፈር ምርምር ማዕከል ከሩሲያው…

በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች አዲስ ዓመትን አከበሩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 1 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች አዲስ ዓመትን በየሀገራቱ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና በቆንስላ ጽህፈት ቤቶች አከበሩ። የ2016 አዲስ ዓመት (ዘመን መለወጫ) በዓል ከተከበሩባቸው ካሉ ሀገራት መካከል…

ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ ለሚገኙ የፖሊስ አመራርና አባላት የበዓል ስጦታ ተበረከተ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 1 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰላምና ደኅንነት ለማስፈን በጀግንነት ሲፋለሙ ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ ለሚገኙ የፖሊስ አመራርና አባላት የበዓል ስጦታ ተበረከተላቸው፡፡ ስጦታው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ እና የክልል ፖሊስ አባላት ለሰንደቅ ዓላማና ለሀገር ሉዓላዊነት…

ኪም ጆን ኡን ለጉብኝት ሩሲያ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 1 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ለጉብኝት ሩሲያ ገቡ። ኪም ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን ጋር ለመነጋገር በባቡር ሩሲያ መግባታቸው ታውቋል። በቆይታቸውም ከፑቲን ጋር በመሳሪያ ሽያጭ ጉዳይ ላይ ይነጋገራሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ…

የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 1 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት ለ2016 አዲስ ዓመት ለመላ ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ። የኢትዮጵያውያንን አዲስ ዓመት በማስመልከት የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ…

ክርስቲያኖ ሮናልዶ ሆቴሉን በመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ለተጎዱ ዜጎች ማረፊያ እንዲሆን ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ክርስቲያኖ ሮናልዶ በሞሮኮ የሚገኘው የግል ሆቴሉ በመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ለተጎዱ ዜጎች ማረፊያ እንዲሆን ፈቅዷል፡፡ ቶክ ስፖርት እንዳስነበበው÷ በሞሮኮ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋው ከተሰማ በኋላ ፖርቹጋላዊው የእግርኳስ ኮከብ በማራካሽ የሚገኘው…

ሽመልስ በቀለ መቻልን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ጷጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሀገር ውጭ በተለያዩ ሀገራት ክለቦቸ ለ10 ዓመታት ሲጫወት የቆየው ሽመልስ በቀለ ለመቻል ፈርሟል፡፡ የብሄራዊ ቡድኑ ቁልፍ ተጫዋች ከዘጠኝ ዓመታት በፊት ወደ ግብፅ ያመራ ሲሆን÷ በግብፅ ለሚገኙ ሶስት የተለያዩ ክለቦች መጫዎች ችሏል፡፡…

የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር በመሆን የአብሮነት ቀንን እያከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጷጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር በመሆን የአብሮነት ቀንን በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ እያከበረ ይገኛል። በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሚኒስትር ዴኤታ ወርቅነሽ ብሩ÷ በአብሮነት የቀደሙ አባቶቻችን…

የሰው ሰራሽ አስተውሎት ተመራማሪ ኢትዮጵያውያኑ በታይም መፅሔት ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለት ሴት ኢትዮጵያውያን በአሜሪካው ታይም መፅሔት የፈረንጆቹ 2023 ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ዝርዝር ውስጥ ተካተዋል።  በታዋቂው መፅሔት ዓለም ላይ በተፅዕኖ ፈጣሪነት የተካተቱት ኢትዮጵያዊቷ ተመራማሪ አበባ ብርሃኔ እና ትምኒት ገብሩ (ዶ/ር)…

1 ሺህ 900 ዓመታትን ያስቆጠሩ የጥንት ሮማውያን ወታደሮች መገልገያ ቁሶች በእስራኤል ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 900 ዓመታትን ያስቆጠሩ የጥንት ሮማውያን ወታደሮች ይጠቀሙባቸው የነበሩ ቁሶች በእስራኤል ዋሻዎች መገኘታቸው ተገለፀ፡፡ የእስራኤል ጥንታዊ ቅርሶች ባለሥልጣን እንዳስታወቀው÷ አርኪኦሎጂስቶች በእስራኤል ሙት ባህር ዳርቻ አካባቢ በሚገኝ ዋሻ…