Fana: At a Speed of Life!

የብሩህ አይሲቲ ውድድር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስራና ክህሎት ሚኒስቴር አዘጋጅነት ለ11 ቀናት ሲካሄድ የነበረው ብሩህ አይሲቲ የስራ ሀሳብ ውድድር በዛሬው እለት ተጠናቋል። ውድድሩ ከመላ ሀገሪቱ የተሰባሰቡ ወጣቶች ቢሾፍቱ በሚገኘው የኢትዮጵያ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት የቢዝነስ አመራርን ጨምሮ…

በጋምቤላ ክልል የመጽሐፍት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 የትምህርት ዘመን የተማሪዎችን መጽሐፍት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ እየሠራ መሆኑን የጋምቤላ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ሙሴ ጋጂት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የሚሆን የመማሪያ…

በአሜሪካ ሀዋይ ግዛት በከሰተው ሰደድ እሳት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 67 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ሀዋይ ግዛት በተከሰተው የሰደድ እሳት አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ67 ማለፉ ተዘግቧል፡፡ በታሪክ እጅግ አስከፊ በተባለው በዚህ ሰደድ እሳት አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ከታወቁት ሰዎች በተጨማሪ ከ100 በላይ ሰዎች የገቡበት ባለመታወቁ የሟቾች…

የብላቴ ኮማንዶ እና የአየር ወለድ ማሰልጠኛ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በተገኙበት ኮማንዶዎችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብላቴ ኮማንዶ እና የአየር ወለድ ማሰልጠኛ ማዕከል የተለያዩ አስቸጋሪ መሰናክሎችን ማለፍን እንዲሁም ፈጥኖ መድረስን ለሚጠይቁ ተልዕኮዎች ጠንካራ ስልጠና የወሰዱ በሺዎች የሚቆጠሩ ኮማንዶዎችን ዛሬ እያስመረቀ ነው። የምርቃት መርሐግብሩን…

አቶ ቀጀላ መርዳሳ በሐረር  ከተማ የክረምት በጎ ፈቃድ ስራን አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጀላ መርዳሳ በሐረር  ከተማ በመገኘት የክረምት በጎ ፈቃድ ስራን አስጀምረዋል። በዚህ ወቅት የአቅደ ደካማ መኖሪያ ቤቶች እድሳትን ያስጀመሩ ሲሆን፥ የችግኝ ተከላ መርሐግብርም ተካሄዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከሩዋንዳ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሩዋንዳ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ቪንሰንት ቢሩታን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው የሁለትዮሽና የባለ ብዙ ወገን ግንኙነት…

የጸጥታ ችግር በተከሰተባቸው የአማራ ከልል አካባቢዎች የተቋማት እንቅስቃሴ ወደ ነበረበት እየተመለሰ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸጥታ ችግር በተከሰተባቸው የአማራ ከልል አካባቢዎች የአገልግሎቶች ሰጪ ተቋማት እንቅስቃሴ ወደ ነበረበት እየተመለሰ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ በወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ በሰጡት መግለጫ…

ሊቨርፑል ሞይሰስ ካይሴዶን በከፍተኛ የዝውውር ገንዘብ ለማስፈረም ስምምነት ላይ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሊቨርፑል ኤኳዶራዊውን የመሃል ክፍል ተጫዋች ሞይሰስ ካይሴዶን ከብራይተን በእንግሊዝ የዝውውር ታሪክ ክብረወሰን በሆነ ዋጋ ለማስፈረም ስምምነት ላይ ደርሷል፡፡ በስምምነቱ መሰረት ሊቨርፑል ለካይሴዶ ዝውውር ለብራይተን 110 ሚሊየን ፓውንድ የሚከፍል…

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ምሽት ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023/24 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ምሽት በርንሌይ ከማንቼስተር ሲቲ በሚያደርጉት ጨዋታ ጅማሮውን ያደርጋል፡፡ በፕሪሚየርሊጉ መክፈቻ አዲስ አዳጊው በርንሌይ ከአምናው የሊጉ ሻምፒዮን ማንቼስተር ሲቲ ምሽት አራት ሰዓት ላይ ይጫወታል፡፡…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የክለቦች ውድድር መርሐ ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2016 የክለቦች የውድድር መርሐ ግብር ይፋ ሆኗል። በዚህ መሠረት ፕሪሚየርሊጉ ኢትዮጵያ መድን ከባህርዳር ከተማ በሚያደርጉት ጨዋታ መስከረም 20 ቀን 2016 ዓ.ም ጅማሮውን ያደርጋል፡፡ በመጀመሪያው ሳምንት…