Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ 13ኛውን የቴክኒክ እና ሙያ ሳምንት አውደ ርዕይ አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ “ሙያ እና ክህሎት ለስኬት” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን 13ኛውን የቴክኒክ እና ሙያ ሳምንት አውደ ርዕይ አስጀመሩ፡፡ አውደ ርዕዩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይን ንግግሮች የሠነዱ መጽሐፍት ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ንግግሮች ሠንደው የያዙ “ከመስከረም እስከ መስከረም” እና “ከመጋቢት እስከ መስከረም” የተሰኙ ሁለት መጽሐፍት ይፋ ተደረጉ፡፡ መጻሕፍቱ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በኢትዮጵያ የተከናወኑ ሁነቶችን እና ጠቅላይ…

ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ያለንን  የውሃና የመሬት ሀብት በመጠቀም ኢኮኖሚውን ማነቃቃት አለብን አሉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ያለንን የውሃና ሰፊ የመሬት ሀብት በአግባቡ በመጠቀም ክልላዊ ኢኮኖሚን ማነቃቃት ይገባል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ከልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ  (ዶ/ር ኢ/ር) ተናገሩ፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ የዘጠኝ ወራት የግብርና ሥራዎች…

ሃላንድ የፕሪሚየር ሊጉን ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪነት ክብረ ወሰን ሰበረ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማንቼስተር ሲቲው የፊት መስመር ተጫዋች ኧርሊንግ ሃላንድ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግቧል። የ22 አመቱ ኖርዌያዊው አጥቂ ትናንት ምሽት ክለቡ ማንቼስተር ሲቲ ከዌስትሃም ዩናይትድ ጋር ባደረገው ጨዋታ በሊጉ 35ኛ ጎሉን…

ከ20 ዓመት በታች በ5ሺህ ሜትር ሴቶች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1 እስከ 3 በመውጣት ድል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛምቢያ ንዶላ ከ20 ዓመት በታች ሻምፒዮና ማጠቃለያ ላይ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1 እስከ 3 በመውጣት ድል አድርገዋል፡፡ አትሌት ውብርስት አስቻለ ቀዳሚ በመሆን ለሀገሯ ወርቅ ስታስገኝ፣ አይናዲስ መብራቴ 2ኛ በውጣት ብር እንዲሁም   አስማረች…

ኢትዮጵያና ቱርክ ያላቸውን ግንኙነት የበለጠ ለማሳደግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ቱርክ በዲፕሎማሲ፣ በንግድ እና ኢንቨስትመንት መስክ  ያላቸውን ግንኙነት የበለጠ ለማሳደግ ተስማሙ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከቱርክ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡራክ አክፓር ጋር በሁለትዮሽ ሀገራዊ…

በትግራይ ክልል የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፉን ወደ ሥራ የማስገባት ሥራ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በትግራይ ክልል የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፉን ወደ ነበረበት ለመመለስ የሚያስችሉ ተግባራት ላይ ምክክር አደረገ፡፡ የትግራይ ክልል የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ ከላሌ አድሃና (ዶ/ር) ÷ ንብረቶች የወደሙና…

“ሰኔና ሰኞ” ድራማ ግንቦት 1 በፋና ቴሌቪዥን መታየት ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሰኔና ሰኞ" ድራማ ግንቦት 1 ቀን 2015ዓ.ም በፋና ቴሌቪዥን መታየት ይጀምራል፡፡ ድራማውን አስመልክቶ የፕሮዳክሽን አባላትና ተሳታፊ ተዋንያን እንዲሁም የፋና ቴሌቪዥን የማኔጅመንት አባላት በተገኙበት ዛሬ በመልካ ሆቴል መግለጫ ተሰጥቷል ።…

በሩዋንዳ በጎርፍ አደጋ የ109 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት በምዕራባዊ ሩዋንዳ የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ እስካሁን የ 109 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰማ፡፡ አደጋው የተከሰተው በምዕራባዊ ሩዋንዳ አካባቢ የሚገኘው የሴቤያ ወንዝ በመሙላቱ  የተከሰተ ነው፡፡ ከጎርፍ…

የሽብር ወንጀል ለመፈፀም በማሰብ ቦምቦችን ደብቀው ተይዘዋል በተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ የ12 ቀን ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሽብር ወንጀል ለመፈፀም በማሰብ 10 ቦምቦችን በቤት ውስጥ ደብቀው ተይዘዋል በተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ የ 12 ቀን ጊዜ ፈቀደ። ህገ መንግስቱንና ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን በኃይል ለማፍረስ…