Fana: At a Speed of Life!

ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር በላይ የኢንቨስትመንት ካፒታል ካላቸው ኩባንያዎች ጋር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር በላይ የኢንቨስትመንት ካፒታል ካላቸው አምስት የተለያዩ አገራት ኩባንያዎች ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ እና…

የሰላም ስምምነቱ አፈፃፀምና በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር መመስረቱ ይደነቃል- አምባሳደር ክሪስቶፍ ሬዝላፍ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱን አፈፃፀምና በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር መመስረቱን የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር አምባሳደር ክርስቶፍ ሬዝላፍ አደነቁ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከጀርመን የውጭ ጉዳይ…

የኢትዮ-ቻምበር ዓለም አቀፍ  ንግድ ትርዒት ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 13ተኛው የኢትዮ -ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት በይፋ ተከፍቷል፡ የንግድ ትርዒቱን የኢትዮጵያ የንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ከንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ነው ያዘጋጁት፡፡ በዚህ የንግድ ትርዒት ላይ…

የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከእንግሊዙ የማዕድን ኩባንያ ጋር  የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኬፊ ከተሰኘው የእንግሊዝ ወርቅ እና መዳብ አምራች ኩባንያ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ ኬፊ የወርቅ እና መዳብ አምራች ኩባንያ ሲሆን ÷320 ሚሊየን ዶላር የማዕድን ልማት ፕሮጀክት በኢትዮጵያ ተግባራዊ ለማድረግ ነው…

ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ ከዩክሬን ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ ከዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ የሁለቱ ሀገራት መሪዎች ውይይት የዩክሬን እና ሩሲያ ጦርነት ከተጀመረ ወዲህ የተደረገ የመጀመሪያ ውይይት መሆኑ ተገልጿል፡፡ ፕሬዚዳት ሺ…

የኢትዮጵያ ከንቲባዎች ፎረም የፊታችን ሚያዚያ 21 ቀን ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከንቲባዎች ፎረም ከፊታችን ሚያዚያ 21 ቀን ጀምሮ እንደሚካሄድ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በሰጡት መግለጫ÷ፎረሙ ከተሞች ያላቸውን ልምድ የሚጋሩበት እና የልምድ ልውውጥ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ21ኛ ሣምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ፡፡ 9፡00 ላይ አርባምንጭ ከተማን የገጠመው ቅዱስ ጊዮርጊስ በእስማኤል ኦሮ አጉሮ ብቸኛ ጎል 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ውጤቱን ተከትሎ…

ሕገ ወጥ ታጣቂዎች በሰላም ወደ ሕብረተሠቡ እንዲቀላቀሉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃዊ ወረዳ የሚስተዋለውን የፀጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የአካባቢው ነዋሪዎች ከመከላከያ ሰራዊት እና ከክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር መክረዋል፡፡ ኮሎኔል መልካም በየነ ሰላም ወዳድ የሆነው የወረዳው ነዎሪ የሰላምን ዋጋ በአግባቡ በመገንዘብ…

የአሜሪካ ኤምባሲ ለአፋር ክልል 10 ተሽከርካሪዎችን ለገሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ መንግሥት አዲስ አበባ በሚገኘው ኤምበሲው በኩል ለአፋር ክልል ፖሊስ አገልግሎት የሚውሉ 10 ዘመናዊ ተሽከርካሪዎችን በስጦታ አበርክቷል፡፡ በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግሥት ጉዳይ ፈፃሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን÷ የተሸከርካሪዎችን ቁልፍ…

የሸዋል ዒድ በዓል ከነገ ጀምሮ በሐረሪ ክልል ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸዋል ዒድ በዓል “ሸዋሊድ ለሰላም፣ ለአንድነት፣ ለአብሮነት እና ለቱሪዝም ዕድገት” በሚል መሪ ሐሳብ ከነገ ጀምሮ በሐረሪ ክልል መከበር እንደሚጀምር  ተገለጸ፡፡ ክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ  ኃላፊ ተወለዳ አብዶሽ በሰጡት መግለጫ÷ በዘንድሮ…