ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር በላይ የኢንቨስትመንት ካፒታል ካላቸው ኩባንያዎች ጋር ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር በላይ የኢንቨስትመንት ካፒታል ካላቸው አምስት የተለያዩ አገራት ኩባንያዎች ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።
ስምምነቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ እና…