Fana: At a Speed of Life!

ሲስተር ወርቅነሽ ኬሬታ እና ሲስተር መስከረም ሰጠኝ የ2023 የጤናው ዘርፍ ጀግኖች ተባሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ“ውሜን ኢን ግሎባል ኸልዝ” በተዘጋጀው የ2023 የጤናው ዘርፍ ጀግኖች የሽልማት መርሐ - ግብር ሲስተር ወርቅነሽ ኬሬታ እና ሲስተር መስከረም ሰጠኝ የ2023 የጤናው ዘርፍ ጀግኖችን ሽልማት አሸነፉ፡፡ በርዋንዳ ዋና ከተማ ኪጋሊ በተዘጋጀው…

አምባሳደር ዳባ ደበሌ በጃፓን የሩዋንዳ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ባለሙሉስልጣን አምባሳደር እና ልዩ መልዕክተኛ  አምባሳደር ዳባ ደበሌ በጃፓን የሩዋንዳ አምባሳደር ኤርነስት ሩዋሙሲዮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሁለቱ አምባሳደሮች በጃፓን ቆይታቸው ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር በቅንጅት…

የአዲስ አበባ – ጂቡቲ ኮሪደር በ730 ሚሊየን ዶላር የግንባታ ማሻሻያ ሊደረግለት ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ -ጂቡቲ ኮሪደር የግንባታ ማሻሻያ ሊደረግበት መሆኑን የዓለም ባንክ አስታውቋል፡፡ ባንኩ ትናንት ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው÷ የአዲስ አበባ ጅቡቲ ኮሪደር አዲስ በጸደቀው የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ኮሪደር ፕሮጀክት…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተመድ የሰብአዊ ጉዳዮች ረዳት ዋና ፀሀፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ጉዳዮች ረዳት ዋና ፀሀፊ ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸው በሰብአዊ ጉዳዮች ላይ በትብብር መስራት በሚቻልበት አግባብ ላይ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ…

በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የኩላሊት ዕጥበት ህክምና በመቋረጡ  ታካሚዎች ለችግር መጋለጣቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የኩላሊት ዕጥበት ህክምና በመቋረጡ ታካሚዎች ለተለያዩ ችግሮች መጋለጣቸው ተገለፀ፡፡ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ሃሳባቸውን የሰጡ ታካሚዎች እንደሚሉት ÷ “ህይወታችን በህክምናው ላይ የተመሰረተ በመሆኑ የአገልግሎቱ…

አቶ ደመቀ መኮንን ለተመራቂ ተማሪዎች የአንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በዛሬው እለት በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ለተመረቁ ተማሪዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈዋል፡፡ አቶ ደመቀ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባተላለፉት መልዕክት÷ በመላው…

ሩሲያ ከስንዴ አቅርቦት ስምምነት መውጣቷን ተከትሎ ስንዴ ዋጋ ማሻቀቡ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከስንዴ አቅርቦት ስምምነት መውጣቷን ተከትሎ በአለም ዓቀፉ ገበያ የስንዴ ዋጋ ማሻቀቡ ተገልጿል፡፡ ሩሲያ በጥቁር ባህር በኩል የዩክሬን የጥራጥሬ ምርቶች ለዓለም ገበያ እንዲቀርብ የተደረሰው ሥምምነት ‘አፈጻጸሙ ጉድለት አለበት’ በሚል…

የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የ2015 እቅድ አፈፃፀምን መገምገም ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የ2015 በጀት ዓመት  እቅድ አፈፃፀምን መገምገም ጀምሯል፡፡ በመድረኩ በአመቱ በክልሉ የተከናወኑ አበይት ተግባራት በሚመለከት ሪፖርት ቀርቦ በካቢኔ አባላቱ እንደሚገመግም ተመላክቷል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም…

የ65 አመት እድሜ ባለፀጋዋ ተመራቂ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መምህርት የማርያምወርቅ ፀጋዬ ይባላሉ፤ ለረጅም አመታት በመምህርነት ሲያገለግሉ መቆየታቸውንም ይናገራሉ። መምህርት የማርያምወርቅ ዛሬ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪ ከተመረቁት መካከል አንደኛዋ ናቸው። እኒህ እናት ለረጅም አመት…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 8 ሺህ 642 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ መርሐ ግብር ያስተማራቸውን 8 ሺህ 642 ተማሪዎች አስመረቀ። ከተመራቂዎቹ መካከል 5 ሺህ 121 በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ 3 ሺህ 221 በሁለተኛ ዲግሪ እና 300 ተማሪዎች ደግሞ በሶስተኛ ዲግሪ ተመራቂዎች መሆናቸው…