Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሙስጠፌ መሐመድ በወቅታዊ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ከክልሉ የሥራ ኃላፊዎች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ከ11 ዞኖችና ፖሊስ መምሪያዎች ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ በክልሉ የ2016 ዓ.ም የሥራ አፈጻጸም ዕቅድ የትኩረት አቅጣጫዎች፣ በ2015 የሥራ አፈጻጸም ላይ የታዩ ክፍተቶች እንዲሁም…

ቤቶች ኮርፖሬሽን 2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በበጀት ዓመቱ 2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ የኮርፖሬሽኑ የ2015 ዓ.ም አፈጻጸም እና የ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት ዕቅድ ተገምግሟል፡፡ በበጀት ዓመቱ በቤት አስተዳደር፣ በቤት…

ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ተወካይ ጋር ተወያዩ 

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ተወካይ ክሪስ ኒኮል ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች በድርጅቱ በኩል የተከናወኑ ተግባራትና በቀጣይ…

የደም ግፊትን ለመቀነስ የሚያግዙ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ16 ሺህ ህመሙ ባለባቸው ሰዎች ላይ በተደረገ ሙከራ ሁሉም የአካል ብቃት እንቅስቃሴዎች የደም ግፊትን እንደሚቀነሱ በብሪቲሽ ጆርናል ኦፍ ስፖርት ሜዲስን ላይ የታተመ ጥናት ውጤት አመላክቷል፡፡ መሬት ላይ በደረት በመተኛት በትክሻ ትይዩ በክርን…

የሩሲያ አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴንት ፒተርስበርግ ሚካሄደው የሩሲያ አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ነገ እንደሚጀመር የሩሲያ ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ክሬምሊን አስታውቋል። ለሁለት ቀናት በሚቆየው ጉባኤ መድረክም 49 የአፍሪካ ሀገራት እንደሚሳተፉ ነው የተገለጸው። የሩሲያው…

አቶ ደመቀ መኮንን ዳሬሰላም በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ታንዛንያ ዳሬሰላም በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል። በአቶ ደመቀ የተመራ ልዑክ ታንዛንያ በሚካሄደው የአፍሪካ የሰው ኃይል ልማት የመሪዎች ጉባኤ ላይ…

ንግድ ባንክ በ2015 ዓ.ም ውጤት ላስመዘገቡ ስፖርተኞች ሽልማት አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2015 ዓ.ም በተለያዩ የስፖርት ዘርፎች የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ስፖርተኞች እና ባለሙያዎች የእውቅና እና የማበረታቻ ሽልማት አበርክቷል። ባንኩ ባለፈው ዓመት በተካሄዱ የአትሌቲክስ፣ እግርኳስና የጠረጴዛ ቴንስ ውድድሮች…

አገልግሎቱ የንግዱን ማሕበረሰብ የሚያስፈራሩ ግለሰቦች ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግዱን ማህበረሰብ በማስፈራራት የተሰማሩ ግለሰቦች ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት አሳስቧል፡፡ አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብን (ንብረት) ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብ እና…

2 ሺህ 300 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከ2 ሺህ 300 ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር መያዙን የክልሉ ሕብረት ስራ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ምክትል ሃላፊ መስፍን ረጋሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት÷  ሕገ-ወጦች በክልሉ…

ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ሪች ላንድ የምግብ ማቀነባበሪያ ፋብሪካን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋል (ዶ/ር) በባሕርዳር ከተማ እየተገነባ የሚገኘውን ሪች ላንድ የምግብ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ የግንባታ ሒደትን ጎብኝተዋል፡፡ ፋብሪካው በዋናነት የበቆሎ ሰብል ምርትን በግብዓትነት በመጠቀም ÷ የቢራ ብቅልን…