Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ የኃይል ማዕከል በመሆን ቀጣናዊ ትስስርን እያጠናከረች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ የኃይል ማዕከል በመሆን ቀጣናዊ ትስስርን እያጠናከረች ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። 2ኛው የኢትዮጵያ የውሃ እና ኢነርጂ ሳምንት ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ምክትል ጠቅላይ…

አርሰናል ክሪስታል ፓላስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዘጠነኛ ሳምንት መርሐ ግብር በሜዳው ኢምሬትስ ክሪስታል ፓላስን ያስተናገደው አርሰናል 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ምሽት 11 ሰዓት በተካሄደው በዚህ ጨዋታ አርሰናል መሪነቱን ያጠናከረበትን ብቸኛ ግብ በመጀመሪያ…

ልዩነቶች የዕድገት እንቅፋት መሆን የለባቸውም – አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር) ልዩነቶች ለጋራ ዕድገት እንቅፋት መሆን የለባቸውም አሉ፡፡ ልዩነቶችን የሚያቀነቅኑ አካላት ወደ ግጭት እንደሚያመሩ ጠቅሰው፤ ከግጭት የሚገኝ ፋይዳ…

በመኸር ወቅት ከለማው ስንዴ 175 ሚሊየን ኩንታል ምርት ይጠበቃል – አቶ አዲሱ አረጋ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017/18 የምርት ዘመን የመኸር ወቅት ከለማው 4 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት የስንዴ ሰብል 175 ሚሊየን ኩንታል ምርት ይጠበቃል አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ። በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን ሀገር አቀፍ የስንዴ ልማት የመስክ…

11ኛው የጣና ፎረም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በባህርዳር እና አዲስ አበባ ከተሞች "አፍሪካ በተለዋዋጩ ሉላዊ ሥርዓት" በሚል መሪ ሀሳብ ሲካሄድ የቆየው 11ኛው የጣና ፎረም ተጠናቅቋል፡፡ በፎረሙ አፍሪካን በዓለም ሥርዓት ውስጥ ተጠቃሚ ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ የተለያዩ ሀሳቦች…

ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ ለሚደረገው መዋቅራዊ ሽግግር የኢነርጂ ዘርፉ አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ ለሚደረገው መዋቅራዊ ሽግግር የኢነርጂ ዘርፉ አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው አሉ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ‘የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምልከታ በኮይሻ’ በሚል…

ከፈረንሳይ ሎቭር ሙዚዬም ውድ የሆኑ ጌጣጌጦችን በመስረቅ የተጠረጠሩ በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፈረንሳይ ሎቭር ሙዚዬም ውድ የሆኑ ጌጣጌጦችን በመስረቅ የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ የፓሪስ ዐቃቤ ሕግ ፅህፈት ቤት እንደገለፀው፤ ግለሰቦቹ ከሙዚዬሙ የሰረቋቸውን ውድ ጌጣጌጦች በመያዝ ከሀገር ሊወጡ ሲል በቻርልስ ደ ጎል…

አቶ ጌታቸው ረዳ የስምረት ፓርቲ ፕሬዚደንት ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ስምረት (ስምረት) ፓርቲ አቶ ጌታቸው ረዳን ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ። ፓርቲው መስራች ጉባኤ በዛሬው ዕለት ሲያካሂድ የፓርቲውን ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንት፣ ሰባት  ጉዳይ ፈፃሚ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም 31 የምክር…

መንግስት ውስጣዊ ችግሮችን ተቋቁሞ ያከናወናቸው ስራዎች የሚደነቁ ናቸው – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) መንግስት ውስጣዊ ችግሮችን ተቋቁሞ ያከናወናቸው የልማት ስራዎች የሚደነቁ ናቸው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ‘የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምልከታ በኮይሻ’ በሚል ርዕስ የ2018…

የኮይሻ ፕሮጀክቶች መንግስት ለሀገራዊ ፀጋዎች የሰጠውን ትኩረት ያሳያሉ – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮይሻ ፕሮጀክቶች የለውጡ መንግስት ሀገራዊ ፀጋዎችን ለማልማት ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያሉ አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ‘የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምልከታ በኮይሻ’ በሚል ርዕስ…