Fana: At a Speed of Life!

ዩኒቨርሲቲዎች ችግር ፈቺ የምርምር ሥራዎችን በማቅረብ የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል- አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩኒቨርሲቲዎች ችግር ፈቺ የምርምር ሥራዎችን በማቅረብና በመተግበር የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 24ኛው የጋራ ፎረም ጉባዔ በወሎ…

መንግስት በኢንዱስትሪው ዘርፍ ያከናወነው የሪፎርም ሥራ ውጤት አስገኝቷል – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሰባት ዓመታት መንግስት በኢንዱስትሪው ዘርፍ ያከናወነው የሪፎርም ሥራ ውጤት ማስገኘቱን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ በ3ኛው ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 የፓናል ውይይት ላይ እንዳሉት÷ የመንግስት የማክሮ ኢኮኖሚ…

በፍትሕ ተቋማት ትራንስፎርሜሽን ትግበራ የተገኘውን ውጤት አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፍትሕ ተቋማት ትራንስፎርሜሽን ትግበራ የተገኘውን ውጤት አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፉት ዘጠኝ ወራት የፌዴራልና የክልል ፍርድ ቤቶች እና የፍትሕ…

የተመረጡ የኢኮኖሚ ዘርፎች ውጤት እንዲያመጡ አምራች ኢንዱስትሪው ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለውጡ ማግስት የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ለማሳደግ በተመረጡ ሴክተሮች ተጨባጭ ውጤት እንዲገኝ የአምራች ኢንዱስትሪው ከፍተኛ ሚና መጫወቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት 3ኛውን የኢትዮጵያ ታምርት…

የሀገርን ዳር ድንበር ክብርና ሉዓላዊነት የሚያስጠብቅ ብቁና ጠንካራ ሰራዊት ተገንብቷል- ሌ/ጀ መሐመድ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገርን ዳር ድንበር ክብርና ሉዓላዊነት የሚያስጠብቅ ብቁና ጠንካራ ሰራዊት ተገንብቷል ሲሉ የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል መሐመድ ተሰማ ገለጹ። ከክፍለ ጦር እስከ ጓድ ያሉ የምስራቅ እዝ አመራሮች የመሪነት ሚና እና ተያያዥ ወታደራዊ…

ኢትዮጵያ ለኮሪያ ነጻነት የከፈለችው መስዋዕትነት ለሀገራቱ ግንኙነት ጠንካራ መሰረት ነው  – አምባሳደር ጁንግ ካንግ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለኮሪያ ሪፐብሊክ ነጻነት የከፈለችው መስዋዕትነት ለዘመናት የዘለቀውን የሁለቱን ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሚያጠናክር መሆኑን በኢትዮጵያ የኮሪያ ሪፐብሊክ አምባሳደር ጁንግ ካንግ ገለጹ። 74ኛው የኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ ክብረ በዓል…

በእስራኤል የተከሰተው ሰደድ እሳት በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእስራኤል የተከሰተው ሰደድ እሳት ከ30 ሰዓታት የእሳት አደጋ ሰራተኞች ብርቱ ትግል በኋላ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገልጿል፡፡ በአደጋው በርካታ የኢየሩሳሌም ከተማ አቅራቢያ ነዋሪዎች የተፈናቀሉ ሲሆን÷12 ሰዎች ደግሞ ከሰደድ እሳቱ…

በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 625 ኢንዱስትሪዎች ዳግም ሥራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 625 ተዘግተው የነበሩ አምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ መግባታቸውን የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ሚልኬሳ ጃጋማ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

 በአሲድ የተጠቃ 300 ሺህ ሄክታር መሬትን ለማከም ዝግጅት ተደርጓል – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዘንድሮው የመኸር እርሻ 300 ሺህ ሄክታር በአሲድ የተጠቃ መሬትን ለማከም ዝግጅት መደረጉን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡ በሚኒስቴሩ የአፈር ሃብት ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ሊሬ አብዬ እንደተናገሩት÷ በሀገር አቀፍ ደረጃ የአሲዳማ መሬት ሽፋን…

ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ኩንታል በላይ ምርት መሰብሰቡን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡የግብርና ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት ያለፉት ዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው፡፡ የግብርና ሚኒስትር…