Fana: At a Speed of Life!

ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ዝግጅት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሀገራዊ ግዴታቸውን ለመወጣትና የመምረጥ መብታቸውን ለመጠቅም ዝግጁ ነን አሉ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች፡፡ አስተያየታቸውን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሰጡት ነዋሪዎቹ÷ በምርጫው ሂደት ላይ ንቁ ተሳትፎ ለማድረግና የራሳቸውን…

የብልጽግና ፓርቲ በድሬዳዋ ከተማ የምረጡኝ ቅስቀሳ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ በድሬዳዋ ዓለም አቀፍ ስታዲየም የምረጡኝ ቅስቀሳ እና የማጠቃለያ የድጋፍ ሰልፍ አካሂዷል። የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በወቅቱ እንዳሉት÷ ፓርቲው ችግሮችን በፅናት በማለፍ “ትናንትን ማከም፤ ዛሬን መግጠም፤…

ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ላይ በይፋ ተመዝግቧል፡፡ በዚህም መሰረት የኢትዮ ቴሌኮም ባለአክሲዮኖች አክሲዮናቸውን በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ላይ መግዛት፣ መሸጥና ማስተላለፍ እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡…

ብልጽግና ፓርቲ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የምረጡኝ ቅስቀሳ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የምረጡኝ ቅስቀሳ መርሐ ግብር አካሂዷል። መርሐ ግብሩ "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ የምረጡኝ ቅስቀሳው በአሶሳ ዞን መንጌ ወረዳ፣…

 የአፍሪካ ቀን …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ቀን የቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት (የአሁኑ የአፍሪካ ሕብረት) በፈረንጆቹ 1963 መመስረቱን አስመልክቶ የሚከበር በዓል ነው። አፍሪካውያን የድንቅ መልከዓ ምድራዊ ተፈጥሮ፣ የቀደምት ስልጣኔ እና የታሪካዊ ቅርሶች ባለቤት እንዲሁም…

ህዝበ ሙስሊሙ አቅመ ደካሞችን በመደገፍ የሚያከብረው የአረፋ በዓል …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓልን አቅመ ደካሞችን በመደገፍ እና እስላማዊ እሴቱን በመጠበበቅ ሊያከብር ይገባል አለ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት፡፡ ጠቅላይ ምክር ቤቱ የ1 ሺህ 447ኛውን የዒድ አል አድሃ…

አበረታች ሂደቶች የታዩበት የአሜሪካ እና ኢራን ድርድር …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፓኪስታን አሜሪካ እና ኢራንን ለመጨረሻ ጊዜ ለማሸማገል በቀረበው የድርድር ሀሳብ በሁለቱ ወገኖች በኩል ተስፋ ሰጭ ሂደቶች እየታዩ ነው አለች፡፡ ፓኪስታን ይህን ያለችው የሀገሪቱ ጦር አዛዥ ፊልድ ማርሻል አሲም ሙኒር አሜሪካ እና ኢራንን…

ኢትዮጵያን ከፍ ለማድረግ የሚተጉ ወጣቶችን መመልከት በበለጠ ትጋት እንድንሰራ መነሳሳትን ይፈጥርልናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ኢትዮጵያን ከፍ ለማድረግ የሚተጉ ወጣቶችን መመልከት በበለጠ ትጋት እንድንሰራ ትልቅ መነሳሳትን ይፈጥርልናል አሉ። ከንቲባዋ ‘ትውልዱ ገብቶታል’ በሚል መሪ ሀሳብ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

በ24 ሰዓት ውስጥ 25 መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል – ኢራን 

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን አብዮታዊ ዘብ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 25 የንግድ መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል አለ፡፡ የአብዮታዊ ዘቡ የባህር ኃይል እንዳስታወቀው÷ ኢራን ያስቀመጠችውን የቁጥጥር እና የደህንነት መስፈርቶችን በማሟላት በሆርሙዝ ሰርጥ የንግድ…

በርትተን ከሰራን ሀገራችን ለአፍሪካ ተምሳሌት ትሆናለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በርትተን ከሰራን እና ከተጋገዝን ሀገራችን ለአፍሪካ ተምሳሌት ትሆናለች አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካን መርቀው አገልግሎት ባስጀመሩበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፤ በርትተን ከሰራን…