Fana: At a Speed of Life!

ሩሲያና ኢራን በሳተላይት ልማት በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ እና ኢራን በሳተላይት ልማት እና በስፔስ ቴክኖሎጂ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማምተዋል፡፡ በሩሲያ የኢራን አምባሳደር ካዚም ጃላሊ ከሩሲያ የጠፈር ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዲሜትሪ ባካኖቭ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡…

የሀምበሪቾ ተራሮች የኢትዮጵያን የተፈጥሮና የባሕል ቅርስ የሚያሳዩ ተምሳሌቶች ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀምበሪቾ ተራሮች የኢትዮጵያን የተፈጥሮ እና የባሕል ቅርስ የሚያሳዩ ተምሳሌቶች ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ የሚገኙት አስደናቂ…

አዲስ አበባ ሕግና ሥርዓት የሰፈነባት ከተማ እንድትሆን የተከናወኑ ተግባራት ውጤት አምጥተዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ ሕግና ሥርዓት የሰፈነባት ከተማ እንድትሆን የተከናወኑ ተግባራት ውጤት አምጥተዋል አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን በስድስተኛ ዙር 2 ሺህ 74 ፓራ ሚሊተሪ…

በዓለም የቁንጅና ውድድር 2ኛ የወጣችው ሀሴት ደረጀ አቀባበል ተደረገላት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕንድ ሃይድራባድ በተዘጋጀው የ'ሚስ ወርልድ' ዓለም አቀፍ የቁንጅና ውድድር 2ኛ የወጣችው ሞዴል ሀሴት ደረጀ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላታል፡፡ ለ72ኛ ጊዜ በተደረገው የቁንጅና ውድድር የ108 ሀገራት ተወዳዳሪዎች የተሳተፉ ሲሆን÷ ሀሴት በዓለም…

በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በባሕር ዳር ከተማ ውይይት እያደረጉ ነው። ፓርቲዎቹ  ውይይት እያደረጉ ያሉት፤ በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳይ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተግባር እና ኃላፊነትን በተመለከተ እንዲሁም…

የመንግሥትና ሕዝብ ሀብትን ለታለመለት ዓላማ ለማዋል መሥራት ይገባል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥትና ሕዝብ ሀብት ከብልሹ አሠራር ተጠብቆ ለታለመለት ዓላማ እንዲውል መሥራት ያስፈልጋል አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈጉባዔ ሎሚ በዶ። 23ኛው የፌዴራል፣ የክልልና የፌዴራል ከተማ አሥተዳደሮች ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤቶች…

የንግዱ ማኅበረሰብ ለሀገራዊ ብልጽግና የሚያደርገውን ተሳትፎ ማጠናከር አለበት – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) የንግዱ ማኅበረሰብ ለሀገራዊ ብልጽግና መረጋገጥ የሚያደርጉትን ተሳትፎ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል አሉ፡፡ የፌደራል የንግዱ ማኅበረሰብ አካላት ሀገራዊ የምክክር መድረክ "ለሁለንተናዊ…

 በእንሰት ላይ የተደረገው ምርምር ውጤታማ ሆኗል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እንሰት በቆላማ የአየር ፀባይ መልማት እንዲችል የተደረገው ምርምር ውጤታማ ሆኗል አለ የደቡብ ኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት። እንሰትን ከቆላማ አካባቢዎች ጋር በማላመድ ከፍተኛ ፀሐይ አግኝቶ በአጭር ጊዜ ብዙ ምርት እንዲሰጥ ማድረግ መቻሉ…

በአማራ ክልል ከ100 ሺህ በላይ ዜጎች የኮደርስ ስልጠና ወስደዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል እስካሁን ከ100 ሺህ በላይ ዜጎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠናን አጠናቅቀው የማረጋገጫ ሰርተፍኬት ወስደዋል አለ የክልሉ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ የቻለ ይግዛው ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት÷ በክልሉ 767 ሺህ…

የሎጂስቲክስ ዘርፍ አገልግሎትን የተሳለጠ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው –  ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) የሎጂስቲክስ ዘርፉን አገልግሎት ዘመኑን የዋጀና የተሳለጠ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ። ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት…