Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በፈተናዎች ጸንታ የቆመችው በሠራዊታችን ተጋድሎ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በፈተናዎች ጸንታ የቆመችው በማይበገረው የሠራዊታችን ተጋድሎ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጃንሜዳ አካባቢ በቅርቡ የተመረቀውን የመከላከያ ሠራዊት ሙዚየም ከጎበኙ በኋላ በማህበራዊ…

በተለምዶ አጠራሩ ‘ሿሿ’ በሚል የሚታወቀውን የውንብድና ወንጀል የፈጸሙ ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚኒ ባስ ታክሲ በመጠቀም በተለምዶ አጠራሩ ‘ሿሿ’ በሚል የሚታወቀውን የውንብድና ወንጀል የፈጸሙ አራት ግለሰቦች ከ7 እስከ 12 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጥተዋል፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት ነው የቅጣት…

የብልጽግና ፓርቲ የልማት ኢኒሼቲቮች የህዝቡን ተጠቃሚነት እያረጋገጡ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፓርቲው ዋና ጽህፈት ቤት አመራሮች እና ሠራተኞች በፓርቲው የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ዙሪያ ተወያይተዋል። የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አደም ፋራህ በወቅቱ እንዳሉት÷ ባለፉት ወራት በተሰሩ ጠንካራ…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አምስት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አምስት ጨዋታዎች ሲደረጉ አርሰናል ከብራይተን ጋር የሚያደርገው ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ ሊጉን በ64 ነጥብ እየመሩ የሚገኙት መድፈኞቹ በሜዳቸው ኢምሬትስ በተደረገው የመጀመሪያው ዙር ጨዋታ ብራይተንን 2 ለ 1…

ቴምር ፕሮፐርቲስ የኢፍጣር መርሐ ግብር አከናወነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቴምር ፕሮፐርቲስ የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካማ ዜጎች የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ከ200 በላይ አቅመ ደካማ የማሕረሰብ ክፍሎችን ጨምሮ 800 ሰዎች መሳተፋቸው ተመላክቷል። በተጨማሪም በዚህ ወቅት…

የተፈረሙት ስምምነቶች የትብብር ዘርፎችን ለማስፋት የሚያስችሉ ናቸው – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአዘርባጃን ጋር የተፈረሙት ስምምነቶች ወደ ፊት የትብብር ዘርፎችን ለማስፋት እገዛ የሚያደርጉ ናቸው አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ልዑካን ቡድናቸው በአዘርባጃን የነበረውን…

 በአዘርባጃን የተደረገው ጉብኝት የሀገራቱን ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠናክር ነው – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ልዑካቸው በአዘርባጃን ያደረገው ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠናክር ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

ከአዘርባጃን ጋር በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ አብረን ለመስራት ተስማምተናል – ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) ከአዘርባጃን ጋር በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ አብረን ለመስራት ተስማምተናል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው…

ሊቨርፑል ዌስትሃም ዩናይትድን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ28ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሊቨርፑል ዌስትሃም ዩናይትድን 5 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በተደረገ ጨዋታ ለሊቨርፑል ሁጎ ኤኪቲኬ፣ ቨርጂል ቫን ዳይክ፣ ማክ አሌስተር፣ ኮዲ ጋክፖ እና አሌክስ…

የትምህርት ስብራትን ለመጠገን የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ማሻሻል ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ያጋጠመንን የትምህርት ስብራት ለመጠገን የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል በዕውቀትና ክህሎት የታነጸ ትውልድ ማፍራት ይገባል አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ። በክልሉ ደቡብ ኦሞ ዞን ኦሞራቴ ከተማ በሰዎች ለሰዎች…