Fana: At a Speed of Life!

በተሳሳተ ትርክት የተሸረሸሩ ባህሎችን ለማጎልበት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኅብረ ብሔራዊ አንድነትና መግባባትን በመፍጠር በተሳሳተ ትርክት እየተሸረሸሩ የመጡ ባህልና ዕሴቶችን ለማጎልበት እየተሠራ ነው፡፡ ሰላም ሚኒስቴር ከወሎ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር "በጎነት ለአብሮነት" በሚል መሪ ሐሳብ ለ13ኛ ጊዜ በብሔራዊ በጎ ፈቃድ…

ቻይና የደቡብ ሀገራት ለጋራ እድገት በትብብር እንዲሰሩ ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና በማደግ ላይ የሚገኙ የደቡብ ሀገራት ለጋራ ራዕይ እና እድገት በትብብር እንዲሰሩ ጥሪ አቀረበች፡፡ ቻይና ከአፍሪካ እና ደቡብ ሀገራት ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር የደረሰችውን የቻንግሻ ስምምነት አፈጻጸምን አስመልክቶ የጋራ ምክክር ተደርጎ…

ሰላምና መቻቻል እንዲጎለብት የኃይማኖት ተቋማት የጀመሩትን አስተምህሮ እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) "ሃይማኖቶች ለሰላም፣ ለመከባበርና ለአብሮነት" በሚል መሪ ሐሳብ 3ኛው ሀገር አቀፍ የሰላም ጉባኤ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የሰላም ጉባኤው የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከአማራ ክልል የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር በመተባበር…

ኢትዮጵያ የልማት ግቦቿን ከተባበሩት መንግስታት ግቦች ጋር በማስተሳሰር እየሰራች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የ10 ዓመት የልማት ግቦችን ከተባበሩት መንግስታት ዘላቂ የልማት ግቦች ጋር በማስተሳሰር እየሰራች ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ 3ኛው ሀገር አቀፍ የዘላቂ ልማት ግቦች የፈቃደኝነት የግምገማ መድረክ ተካሂዷል።…

 ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ የፈጠረውን ምቹ ሁኔታ ለማስተዋወቅ ጠንካራ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ መጠቀም ይገባል – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስአበባ፣ ሰኔ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለውጭ ኢንቨስትመንት የፈጠረውን ምቹ ሁኔታ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማስተዋወቅ ጠንካራ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ መጠቀም ይገባል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ። የውጭጉዳይ ሚኒስቴር ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ስለኢትዮጵያ…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሙዚቃ መሳሪያዎችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የተለያዩ የሙዚቃ መሳሪያዎችን ለጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ባህል፣ ኪነጥበብ እና ቱሪዝም ፅህፈት ቤት ድጋፍ አድርጓል። በፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የዋና ስራ አስፈፃሚ ፅህፈት ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ አዶኒያስ ወልደ አረጋይ…

 ለክልሎች በሚተላለፈው የጋራ ገቢዎች ፍትሃዊ የበጀት ሥርጭት ተጨባጭ ለውጥ መጥቷል – አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስአበባ፣ ሰኔ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ከሀገራዊ ለውጡ በኋላ ለክልሎች የሚተላለፈው የጋራ ገቢዎች የበጀት ሥርጭትን ፍትሃዊ ለማድረግ በተሰራ ሥራ ተጨባጭ ለውጥ ጥቷል አሉ። በፌዴሬሽን ምክር ቤት የተዘጋጀው ውስን ዓላማ ባላቸው የድጎማ በጀቶች…

መራጮችና ዕጩዎች በኦንላይን መመዝገብ የሚችሉበት ሶፍትዌር ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ላይ መራጮችና ዕጩዎች ካሉበት ሆነው በኦንላይን መመዝገብ የሚችሉበት ሶፍትዌር ማበልፀጉን አስታወቀ፡፡ ቦርዱ 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ በቴክኖሎጂ ታግዞ የመራጮችም ሆነ የዕጩ ተወዳዳሪዎችን ምዝገባ…

በትጥቅ ትግል የስልጣን ፍላጎትን ማሳካት የሚቻልበት ጊዜ አብቅቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትጥቅ ትግል የፖለቲካ ስልጣን ፍላጎትን ማሳካት የሚቻልበት ጊዜ አብቅቷል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ ምልልስ በክፍል አራት÷ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ግጭቶችና በሃይል ፍላጎትን…

ከኪነ ጥበብ ባለሞያዎች ጋር በመዲናዋ ሁለንተናዊ ለውጦች ዙሪያ በትብብር ለመስራት ተስማምተናል  –  ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከኪነጥበብ ባለሞያዎች ጋር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሁለንተናዊ ለውጦች ዙሪያ በትብብር ለመስራት ተስማምተናል አሉ የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ በአዲስ አበባ "ሀገር እና ጥበብ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት" በሚል መሪ ሃሳብ ከተማ አቀፍ…