Fana: At a Speed of Life!

ኪን ኢትዮጵያ ሕብረ ብሔራዊነትን ለመገንባትና ገዢ ትርክትን ለማስረጽ ጉልህ ሚና አለው – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ 'ኪን ኢትዮጵያ' ሕብረ ብሔራዊነትን ለመገንባትና ገዢ ትርክትን ለማስረጽ ጉልህ ሚና አለው አሉ። 'ኪን ኢትዮጵያ' የጥምቀት በዓልን ለማክበር በተሞሸረችው ጎንደር ከተማ መስቀል አደባባይ የባህልና የኪነ ጥበብ…

የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል – ኡሎፍ ስኩጊ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የህብረቱ የፖለቲካ ጉዳዮች ምክትል ዋና ፀሐፊ ኡሎፍ ስኩጊ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ምክትል ዋና ፀሐፊውን በጽህፈት ቤታቸው…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በፌዴሬሽን ምክር ቤት እውቅና ተሰጠው

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በደመቀና የሀገር ገፅታን በሚገነባ መልኩ ተከብሮ እንዲጠናቀቅ ላደረገው አስተዋፅኦ በፌዴሬሽን ምክር ቤት እውቅና ተሰጠው፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ባካሄደው…

ዘላቂ ሰላምና ብልጽግናን እውን ለማድረግ እንሰራለን – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ የግጭት እና የድህነት አዙሪትን ሰብረን በመውጣት ዘላቂ ሰላምንና ብልጽግናን እውን ለማድረግ እንሰራለን አሉ፡፡ ‘ሰላምን ማጽናት፤ ፀጋን ለማልማት’ በሚል መሪ ሀሳብ የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያለፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ተደርጓል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያለፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ተደርጓል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ስራዎች አፈጻጸም ግምገማ…

የአይሾው ስፒድ የኢትዮጵያ ቆይታ የሚሊየኖች ዐይን ወደ አዲስ አበባ እንዲሳብ አድርጓል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታዋቂው ዩቲዩበር አይሾው ስፒድ በኢትዮጵያ ያደረገው ጉብኝት በመላው ዓለም የሚሊየኖች ዐይን ወደ አዲስ አበባ እንዲሳብ አደርጓል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ጉብኝቱ ከተማችን ያላትን…

የኢንዱስትሪ ማዕከሉ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግርን ለማረጋገጥ ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶጃት የኢንዱስትሪ ማዕከል የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግርን ለማረጋገጥ ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም…

ለጥምቀት በዓል እንግዶቿን መቀበል የጀመረችው ጎንደር…

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ አስተዳደር በከተማዋ የጥምቀት በዓልን ለማክበር ከተለያዩ አካባቢዎችና ሀገራት እንግዶች መግባት ጀምሯል አለ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኛው በዓሉን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ÷ የጥምቀት በዓል…

በዓለም የሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና ለተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ አቀባበል ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ፍሎሪዳ በተካሄደው 46ኛው የዓለም ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል። ዛሬ ጠዋት በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በተደረገው የአቀባበል ስነ ስርዓት ላይ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት…

የ“ሴራ” በዓል እሴቱን ጠብቆ ለትውልድ እንዲሸጋገር የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ሴራ” ለቀጣይ ትውልድ እንዲሸጋገር የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡ የሀላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ሴራ”…