የአየር ኃይሉን ግዙፍ አቅም አቀናጅቶ የሚመራ ብቁ አመራር ማፍራት የተቋሙ የህልውና ጉዳይ ነው – ሌ/ጄኔራል ይልማ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአየር ኃይሉ እየተፈጠረ ያለውን ግዙፍ አቅም አቀናጅቶ የሚመራ ብቁ አመራር ማፍራት የተቋሙ የህልውና ጉዳይ ነው አሉ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ፡፡
ዋና አዛዡ በአየር ኃይል አካዳሚ የአመራር ኮሌጅ ለአምስት ሳምንታት…