Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል ያለምንም ስጋት ምርጫ ማካሄድ የሚቻልበት ሁኔታ ተፈጥሯል – የክልሉ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ማህበረሰቡ ያለምንም ስጋት መምረጥ የሚችልበት ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል አለ የክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ፡፡ የክልሉ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ÷ በምርጫ ወቅት የክልሉ…

የቦረና ህዝብ ራሱን ከተረጂነት ነጻ አውጥቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዓመታት በድርቅ ሲጠቃ የነበረው የቦረና ህዝብ በራሱ ጥረት ራሱን ከእርዳታ አውጥቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በዛሬው ዕለት በምስራቅ ቦረና ዞን ሊበን ወረዳ በኩታገጠም እየለማ የሚገኝ የስንዴ…

ለቦረና እና ጉጂ ህዝብ ብንዘገይም ደርሰንለታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሰላም ወዳዱ የቦረና እና ጉጂ ህዝብ ብንዘገይም ደርሰንለታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በዛሬው እለት አዲሱን የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ መርቀው ለአገልግሎት ክፍት ካደረጉ በኋላ…

ሚኬል አርቴታ የዓመቱ ምርጥ አሰልጣኝ ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔናዊው አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2025/26 ውድድር ዓመት ምርጥ አሰልጣኝ ሽልማትን አሸንፏል፡፡ ሚኬል አርቴታ በውድድር ዓመቱ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ከአርሰናል ጋር ያነሳ ሲሆን በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግም ክለቡን…

የምንገነባው የአውሮፕላን ማረፊያ ሕዝባችንን ይበልጥ ያቀራርባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የምንገነባው እያንዳንዱ አዲስ የአውሮፕላን ማረፊያ የክልሎችን ኢኮኖሚያዊ አቅም ያነቃቃል እንዲሁም ሕዝባችንን ይበልጥ ያቀራርባል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስላለፉት መልዕክት÷…

የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሀዋሳ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው። በዓሉ ህዝበ ሙስሊሙ በተገኘበት በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በሚኒሊየም አደባባይ በሶላት እና በተክቢራ ነው በድምቀት እየተከበረ የሚገኘው።…

የዒድ አል አድሃ በዓል በሀረሪ ክልል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሀረሪ ክልል በድምቀት እየተከበረ ነው። በዓሉን በክልሉ የሚገኙ የእምነቱ ተከታዮች ሀረር ከተማ በሚገኘው ኢማም አህመድ ስታዲየም በመሰባሰብ በተክቢራ፣ በሶላት እና በሌሎች ሃይማኖታዊ ሥነ…

በሐጅ ሥነ ሥርዓት ላይ የሚከናወነው ጀመራት …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐጅ ሥነ ሥርዓት ላይ ከሚከናወኑ ታላላቅ እና ጉልህ መንፈሳዊ ተግባራት አንዱ የጀመራት የጠጠር ውርወራ (የጀመራት ሥነ ሥርዓት) ነው። ይህ ተግባር በሚና ሸለቆ ውስጥ በሚገኙ ሶስት ተለዋዋጭ የድንጋይ ምሰሶዎች (ጀመራቱል አቅባ፣ ጀመራቱል ውስጣ…

የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጅማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጅማ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በዓሉን ሶላት እና ተክቢራን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት ለማክበር የእስልምና እምነት ተከታዮች፣…

አቶ አደም ፋራህ  ለዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ለ1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። አቶ…