በአማራ ክልል ያለምንም ስጋት ምርጫ ማካሄድ የሚቻልበት ሁኔታ ተፈጥሯል – የክልሉ ፖሊስ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ማህበረሰቡ ያለምንም ስጋት መምረጥ የሚችልበት ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል አለ የክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ፡፡
የክልሉ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ÷ በምርጫ ወቅት የክልሉ…