ስፓርት ኒኮ ኦራይሊ የፕሪሚየር ሊጉ ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማትን አሸነፈ Mikias Ayele May 23, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የማንቼስተር ሲቲ ተጫዋች ኒኮ ኦራይሊ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማትን አሸንፏል፡፡ ከክለቡ አካዳሚ የተገኘው የ21 ዓመቱ ተጫዋች ከደጋፊዎች በተሰበሰበ ድምፅ ነው የምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማትን ማሸነፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና በወታደራዊ ሥነ ምግባር የታነጸ ገለልተኛ ሠራዊት እየተገነባ ነው – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል Mikias Ayele May 23, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በአስተሳሰብና አደረጃጀት ገለልተኛ የሆነ ሠራዊት እየተገነባ ነው አሉ። የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ዕጩ መኮንኖች በዛሬው ዕለት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የጸረ ሠላም ኃይሎችን ድርጊት የማክሸፍ አቅም ገንብቷል – ፕሬዚዳንት ታዬ Mikias Ayele May 23, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ከውስጥም ሆነ ከውጭ የሚነሱ የጸረ ሠላም ኃይሎችን ድርጊት የማክሸፍ አቅም ገንብቷል አሉ። የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ዕጩ መኮንኖች በዛሬው ዕለት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ፈረንሳይ የኔቶ ጦር በሆርሙዝ ሰርጥ እንዲሰማራ የቀረበውን ሀሳብ ውድቅ አደረገች Mikias Ayele May 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳይ የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) በሆርሙዝ ሰርጥ እንዲሰማራ ከአባል ሀገራቱ የቀረበውን ሀሳብ ውድቅ አድርጋለች፡፡ የኔቶ ጦር ህብረት ከፍተኛ አዛዥ የሆኑት ጄነራል አሌክስ ግሪንኬዊች ኔቶ የሆርሙዝ ሰርጥን ደህንነት…
የሀገር ውስጥ ዜና ምርጫው አካታች እንዲሆን የሚያስችሉ በርካታ ሥራዎች ተከናውነዋል – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ Mikias Ayele May 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታች እንዲሆን የሚያስችሉ በርካታ ሥራዎች ተከናውነዋል አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ፡፡ ቦርዱ ለምርጫው በተቋቋሙ ልዩ ምርጫ ጣቢያዎች የተመዘገቡ መራጮች በምርጫው ዕለት ድምጽ ስለሚሰጡበት…
የሀገር ውስጥ ዜና ግብጽ የቀጣናው ሀገራት ልማት እንዳይሳካ ለዘመናት ትንኮሳ ስትፈጽም ቆይታለች – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር Mikias Ayele May 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብጽ የቀጣናው ሀገራት የመልማት ፍላጎት እንዳይሳካ የምትፈጽመው ትንኮሳ አዲስ ክስተት ሳይሆን ለዘመናት የተከተለችው ስልት ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ፥…
የሀገር ውስጥ ዜና የልማት ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በስፋት ተሰርቷል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) Mikias Ayele May 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የተጀመሩ የልማት ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በስፋት ተሰርቷል አሉ። በክክሉ ስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ በ430 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ የባለ ብዙ…
ፋና ስብስብ በአዲስ አበባ ውበት የተደመመው ዲላን ፔጅ… Mikias Ayele May 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 19 ነጥብ 3 ሚሊየን የቲክቶክ ገጽ ተከታይ ያለው ተፅዕኖ ፈጣሪው ዲላን ፔጅ አዲስ አበባ ይገኛል፡፡ ዲላን ፔጅ ቲክቶክን ጨምሮ በተለያዩ ማህበራዊ ትስስር ገጾች በፈጣን ዜና አቀራረብ እና የተለያዩ መረጃዎችን በማጋራት…
የሀገር ውስጥ ዜና በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ዜጎች ደህንነት እንዲጠበቅ እየተሰራ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር Mikias Ayele May 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ደህንነታቸው እንዲጠበቅ መንግሥት በቅርበት እየሰራ ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በሰጡት መግለጫ÷ ባለፈው ሳምንት ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት…
የሀገር ውስጥ ዜና በምርጫው ሰላም፣ ዴሞክራሲ እና ሀገር ማሸነፍ አለባቸው – የአማራ ክልል ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት Mikias Ayele May 13, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምርጫው ሰላም፣ ዴሞክራሲ እና ሀገር ማሸነፍ አለባቸው አለ የአማራ ክልል ተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት። በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዙሪያ በባሕር ዳር ከተማ…