Fana: At a Speed of Life!

ኒኮ ኦራይሊ የፕሪሚየር ሊጉ ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የማንቼስተር ሲቲ ተጫዋች ኒኮ ኦራይሊ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማትን አሸንፏል፡፡ ከክለቡ አካዳሚ የተገኘው የ21 ዓመቱ ተጫዋች ከደጋፊዎች በተሰበሰበ ድምፅ ነው የምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማትን ማሸነፍ…

በወታደራዊ ሥነ ምግባር የታነጸ ገለልተኛ ሠራዊት እየተገነባ ነው – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በአስተሳሰብና አደረጃጀት ገለልተኛ የሆነ ሠራዊት እየተገነባ ነው አሉ። የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ዕጩ መኮንኖች በዛሬው ዕለት…

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የጸረ ሠላም ኃይሎችን ድርጊት የማክሸፍ አቅም ገንብቷል – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ከውስጥም ሆነ ከውጭ የሚነሱ የጸረ ሠላም ኃይሎችን ድርጊት የማክሸፍ አቅም ገንብቷል አሉ። የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ዕጩ መኮንኖች በዛሬው ዕለት…

ፈረንሳይ የኔቶ ጦር በሆርሙዝ ሰርጥ እንዲሰማራ የቀረበውን ሀሳብ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳይ የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) በሆርሙዝ ሰርጥ እንዲሰማራ ከአባል ሀገራቱ የቀረበውን ሀሳብ ውድቅ አድርጋለች፡፡ የኔቶ ጦር ህብረት ከፍተኛ አዛዥ የሆኑት ጄነራል አሌክስ ግሪንኬዊች ኔቶ የሆርሙዝ ሰርጥን ደህንነት…

ምርጫው አካታች እንዲሆን የሚያስችሉ በርካታ ሥራዎች ተከናውነዋል – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታች እንዲሆን የሚያስችሉ በርካታ ሥራዎች ተከናውነዋል አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ፡፡ ቦርዱ ለምርጫው በተቋቋሙ ልዩ ምርጫ ጣቢያዎች የተመዘገቡ መራጮች በምርጫው ዕለት ድምጽ ስለሚሰጡበት…

ግብጽ የቀጣናው ሀገራት ልማት እንዳይሳካ ለዘመናት ትንኮሳ ስትፈጽም ቆይታለች – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብጽ የቀጣናው ሀገራት የመልማት ፍላጎት እንዳይሳካ የምትፈጽመው ትንኮሳ አዲስ ክስተት ሳይሆን ለዘመናት የተከተለችው ስልት ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ፥…

 የልማት ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በስፋት ተሰርቷል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የተጀመሩ የልማት ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በስፋት ተሰርቷል አሉ። በክክሉ ስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ በ430 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ የባለ ብዙ…

በአዲስ አበባ ውበት የተደመመው ዲላን ፔጅ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 19 ነጥብ 3 ሚሊየን የቲክቶክ ገጽ ተከታይ ያለው ተፅዕኖ ፈጣሪው ዲላን ፔጅ አዲስ አበባ ይገኛል፡፡ ዲላን ፔጅ ቲክቶክን ጨምሮ በተለያዩ ማህበራዊ ትስስር ገጾች በፈጣን ዜና አቀራረብ እና የተለያዩ መረጃዎችን በማጋራት…

በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ዜጎች ደህንነት እንዲጠበቅ እየተሰራ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ደህንነታቸው እንዲጠበቅ መንግሥት በቅርበት እየሰራ ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በሰጡት መግለጫ÷ ባለፈው ሳምንት ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት…

በምርጫው ሰላም፣ ዴሞክራሲ እና ሀገር ማሸነፍ አለባቸው – የአማራ ክልል ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምርጫው ሰላም፣ ዴሞክራሲ እና ሀገር ማሸነፍ አለባቸው አለ የአማራ ክልል ተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት። በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዙሪያ በባሕር ዳር ከተማ…