Fana: At a Speed of Life!

የመገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት የሀገራዊ ምክክር አጀንዳዎቹን ለኮሚሽኑ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት በሀገራዊ ምክክር ሂደት ውስጥ ሊካተቱ ይገባሉ ያላቸውን አጀንዳዎች በዛሬው ዕለት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በይፋ አስረክቧል፡፡ በርክክብ ሥነሥርዓቱ ላይ ኮሚሽኑን ወክለው ንግግር ያደረጉት ዋና ኮሚሽነር…

ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ በጎንደር ከተማ የተሰሩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተማና መሰረት ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በጎንደር ከተማ የተሰሩ የተለያዩ ልማት ሥራዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ በጉብኝቱ ሚኒስትሯ በጎንደር ከተማ በምዕራፍ አንድ የተጠናቀቀውን የፒያሳ የኮሪደር ልማትና የፋሲል አብያተ መንግሥት ዕድሳትና…

ሜክሲኮ 10 ሺህ ወታደሮቿን በአሜሪካ አዋሳኝ ድንበር ላይ አሰማራች

አዲስ አባ፣ ጥር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የታሪፍ ዛቻን ተከትሎ ሜክሲኮ 10 ሺህ ወታደሮችን በዩናይትድ ስቴትስ አዋሳኝ ድንበር ላይ ማሰማራቷን አስታወቀች፡፡ የሜክሲኮ ፕሬዚዳንት ክላውዲያ ሼንቦም ትዕዛዝ ማስተላለፋቸውን ተክትሎ የሀገሪቱ ብሄራዊ ጦር…

 ድርጅቱ መንግስት የዜጎችን የቤት ፍላጎት ለማርካት እያደረገ ያለውን ጥረት እያገዘ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የዜጎችን የቤት ፍላጎት ለማርካት እያደረገ ባለው ጠንካራ ጥረት ውስጥ ከፍተኛ ድጋ እያደረገ እንደሚገኝ ያለው አፍሪካን ሆልዲንግ ግሩፕ ገለፀ፡፡ ድርጅቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የሪል እስቴት ቤቶችን ከ50ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የቤት…

“የደህንነት አባል ነኝ” በማለት በሃሰተኛ ሰነድ ከባለሃብት ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የወሰደው ተከሳሽ በ14 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃ ደህንነት ሰራተኛ ነኝ በማለት ለሲሚንቶ ፋብሪካ ቦታ ጉዳይ ማስፈጸሚያ ከአንድ ባለሃብት ከ13 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ የወሰደው ግለሰብ በ14 ዓመት ጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጣ ተወሰነ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ…

 በሜታ ወረዳ በትራፊክ አደጋ የ8 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ8 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው ከጅቡቲ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የጭነት ተሽከርካሪ ከቆቦ ከተማ ወደ ድሬዳዋ ሲያመራ ከነበረ ዶልፊን ጋር በመጋጨቱ ነው የተከሰተው፡፡…

የእስራኤል ኢነርጂና መሰረተ ልማት ሚኒስትር  የኢትዮጵያ ቆይታቸው የሃገራቱን ግንኙነት የሚያጠናክር መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእስራኤል ኢነርጂና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ኢሊ ኮህን የኢትዮጵያ ቆይታቸው የሁለቱን ሀግራት ሁሉን አቀፍ ግንኙነት የሚያጠናክር መሆኑን ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ ቆይታቸውን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ ከተለያዩ ሚኒስትሮች ጋር ያደረጉት ውይይት…

ፍልስጤማውያን ግዛታቸውን ለማንም አሳልፈው አይሰጡም- መሃሙድ አባስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፍልስጤማውያን ስለ ግዛታቸው ተስፋ አይቆርጡም ሲሉ የፍልስጤም ፕሬዚዳንት መሃሙድ አባስ ገለጹ፡፡ መሃሙድ አባስ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ÷ዩናይትድ ስቴትስ ጋዛ ሰርጥን በጊዜያዊነት በመቆጣጠር መልሳ መገንባት ትፈልጋለች ማለታቸውን ተከትሎ…

ስዊድን ኢትዮጵያ የምታካሂደውን የማህበራዊ ጥበቃ አገልግሎት እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ስዊድን ኢትዮጵያ ለምታካሂደው የማህበራዊ ጥበቃ አገልግሎት ውጤታማነት ድጋፍ እንደምታደርግ አስታወቀች፡፡ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር  ኤርጎጌ ተስፋዬ( ዶ/ር ) ከስዊድን አምባሳደር ሃንስ ኤነሪክ ሉንድከስት እና ከፍተኛ ልዑክ ቡድን ጋር…

በዋና ዋና ከተሞች የአድራሻ ስርዓት ፕላትፎርም ስራ ተከናውኗል-የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን ጨምሮ በዋና ዋና ከተሞች የአድራሻ ስርዓት ፕላትፎርም ቤዝ ማፕ የመስራት ስራ መከናወኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የ2017 ዓ.ም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት የስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸም…