የኮይሻ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ የሕዝቦችን ኢኮኖሚያዊ ችግር በሚፈታ መልኩ እየተገነባ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮይሻ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ፕሮጀክት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ሕዝቦችን ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን በሚፈታ መልኩ እየተገነባ መሆኑ ተገለጸ፡፡
በሕዝብ ተወካዮች ምክር…