ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሀገራትን በልማት ለማስተሳሰር በትኩረት እየሰራች ነው – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሀገሮች በልማት በሚተሳሰሩባቸው ሁኔታዎች ላይ እየሰራች ነው አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ።
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከአጋር…