በኦሮሚያ ክልል ከ44 ሺህ ሄክታር በላይ የሚሸፍኑ የግድብና መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ጥናትና ዲዛይን ተከናውኗል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሶስት ዞኖች ከ44 ሺህ ሄክታር በላይ የሚሸፍኑ ሶስት የግድብና መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ጥናትና ዲዛይን በበጀት ዓመቱ መከናወኑን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
በክልሉ በጉጂ ዞን በሰባ ቦሩ ወረዳ የሞርሞራ፣ በምስራቅ…