የሴቶችን የአመራርና ውሳኔ ሰጪነት ሚና በማጎልበት ተተኪ አመራሮችን ለማፍራት ያለመ የስልጠና መድረክ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችን የአመራርና ውሳኔ ሰጪነት ሚና በማጎልበት ተተኪ አመራሮችን ለማፍራት ያለመ የስልጠና መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡
አራተኛውን ዙር የስልጠና መድረክ የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ አለሚቱ ኦሞድ ያስጀመሩት ሲሆን÷ በስልጠና…