Fana: At a Speed of Life!

የክህሎት ስልጠና እና የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት እድልን ለማስፋፋት የሚያስችል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በክህሎት ስልጠናና የስራ ዕድል ፈጠራን አጠናክሮ ለመቀጠል የሚያስችል ውይይት እያካሄዱ ነው። ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ በጄኔቫ እየተካሄደ ካለው ዓለም አቀፍ የሥራ ኮንፈረንስ…

አለም አቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ በኢትዮጵያ የልማት ተሳትፎውን አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አለም አቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ በኢትዮጵያ ድጋፍ እንዲያደርግ እና የሀብት ማሰባሰብያ መንገዶችን በመቀየስ የልማት ተሳትፎውን አጠናክሮ እንዲቀጥል የገንዘብ ሚንስትር ዲኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው ጠየቁ። ሚንስትር ዴኤታዋ ከአለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ…

ስለድንበር ተሻጋሪ ወንዞችና የውሃ ሀብት ግንዛቤ ለመፍጠር በቅንጅት መሥራት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከድንበር ተሻጋሪ ወንዞችና ውሃ ሀብት ጋር በተያያዘ ሰፊ ግንዛቤ ለመፍጠር በቅንጅት መሥራት አስፈላጊ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተርር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ ተናገሩ። የውሃ፣የውሃ ዲፕሎማሲና ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች መማክርት ፎረም በአርባ…

በድሬዳዋ ከተማ አገር አቀፍ የባህል እሴት ኮንፈረንስ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ "የባህል እሴቶቻችን ለዜጎች ስብዕና ግንባታ "በሚል መሪ ሀሳብ አገር አቀፍ የባህል እሴት ኮንፈረንስ ተካሄደ፡፡ ኮንፈረንሱን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ፅህፈት ቤት ጋር በትብብር ያዘጋጁት ሲሆን÷…

በሐረሪ ክልል ሦስተኛው ዙር የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ እድሜያቸው ከ12 አመት በላይ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች በገጠር ቀበሌዎችና በከተማ ክትባት እየተሰጣቸው ነው። እንደ ሐረሪ ክልል ባለፉት ሁለት ዙሮች እስካሁን ከ109 ሺህ በላይ ሰዎች ክትባቱን ወስደዋል። በዚህ…

በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ የተጎዱ ዜጎችን ለማቋቋም በቂ ዝግጅት እንዲደረግ ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ የተጎዱ ዜጎችን በዘላቂነት ለማቋቋም በቂ ዝግጅት እንዲደረግ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ። የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በበኩሉ ለ20 ሚሊየን ተረጂዎች…

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ያስተዋወቀበትን የገርጂ መኖሪያ መንደር ፕሮጀክት ሊያስመርቅ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ያስተዋወቀበትን የገርጂ መኖሪያ መንደር ፕሮጀክት ግንባታን አጠናቆ ሊያስመርቅ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ፕሮጀክቱ አሉሙኒየም ፎርም ወርክ ቴክኖሎጂ” የተሰኘ ዘመናዊ የግንባታ ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ ያዋለ ሲሆን÷…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከቱርኩ የመከላከያ ሚኒስትር ሁሉሲ አካር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከቱርኩ የመከላከያ ሚኒስትር ሁሉሲ አካር ጋር ተወያዩ። በፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የተመራ ልዑክ የቱርክ መንግስት ባዘጋጀው የEFES 2022 ወታደራዊ ልምምድ ላይ…

ኤስኦኤስ የሕጻናት መንደር በጦርነቱ ለተጎዱ አካባቢዎች በ145 ሚሊየን ብር የልማት ፕሮጀክት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤስኦኤስ የሕጻናት መንደር 145 ሚሊየን ብር በመመደብ በጦርነቱ ለተጎዱ 130 ሺህ የህብረተሰብ ክፍሎች ተደራሽ የሚኾን የልማት ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል። ፕሮጀክቱ በጦርነቱ ምክንያት ዘረፋና ውድመት ለደረሰባቸው አካባቢዎች የሚውል ነው ተብሏል።…

በክልሎች መካከል ያለውን ግንኙነት ማጎልበት የሕገ- መንግሥትን የበላይነት ለማረጋገጥ የጎላ ድርሻ እንዳለው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሎች መካከል ያለውን ግንኙነት ማጎልበት የሕገ- መንግሥትን የበላይነት ለማረጋገጥ የጎላ ድርሻ እንዳለው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ ዛህራ ሁመድ ገለጹ፡፡ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አዘጋጅነት የኦሮሚያ፣ የደቡብ…