Fana: At a Speed of Life!

በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ከ500 ሚሊየን በላይ ለምግብነት የሚውሉ የፍራፍሬ ችግኞች ይተከላሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር ከ500 ሚሊየን በላይ ለምግብነት የሚውሉ የፍራፍሬ ችግኞች ለተከላ ዝግጁ መሆናቸውን የብሔራዊ አረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር ቴክኒክ ኮሚቴ ገለጸ። የአረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር በጠቅላይ…

ኢትዮጵያውያን በአህጉራዊና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ውስጥ የአመራርነት ቦታ እንዲይዙ ብዙ መሠራት  አለበት- ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን በአህጉራዊና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ውስጥ የአመራር ቦታ እንዲይዙ ብዙ መሠራት አለበት ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቷ አዲስ የተሾሙትን የአፍሪካ ሕብረት ልማት ድርጅት- አውዳ-ኔፓድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ናርዶስ በቀለ…

በደሴ ከተማ ከ18 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ 75 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ ከጦርነቱ በኋላ ከ18 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ 75 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰጠቱን የከተማ አስተዳደሩ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ገለጸ፡፡ በደሴ ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ …

22ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞሪሺየስ የሚካሄደው 22ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጀምሯል። ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው 28 ሴት እና 26 ወንድ በድምሩ 54 አትሌቶችን የምታሳትፍ ሲሆን÷በመክፈቻው ቀን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያዩ የማጣሪያ ውድድሮች ይካፈላሉ። በ100…

የ2015 ረቂቅ በጀት ለእዳ ክፍያ፣ በጦርነት ለወደሙ መሰረተ ልማቶች መልሶ ግንባታ፣ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታ ማቅረብ እና የሀገር ደህንነት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የ2015 የፌደራል መንግስት ረቂቅ በጀት ለእዳ ክፍያ፣ በጦርነት ለወደሙ መሰረተ ልማቶች መልሶ ግንባታ፣ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታ ማቅረብ እንዲሁም የሀገር ደህንነት ለማስጠበቅ ትኩረት በመስጠት የተዘጋጀ መሆኑን…

የፌደራል ፖሊስ ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የሐረር ፖሊስ ሆስፒታልን ሊያስፋፋ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከ1 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሐረር ፖሊስ ሆስፒታልን ለማስፋፋት የውል ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የገባው ከመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ጋር ሲሆን፥ ስምምነቱን የፌደራል…

አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በድሬዳዋ ከሚገኙ የተለያዩ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን በድሬዳዋ አስተዳደር ከሚገኙ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና አባ ገዳዎች ጋር ውይይት አካሄደ። ውይይቱ ኮሚሽኑ እያከናወነ ያለውን ተግባር በማስገንዘብ በቀጣይ አብሮ ለመስራት በሚቻልበት ሁኔታ…

በሕገ ወጥ የነዳጅ ጥቁር ገበያ ምክንያት በማደያዎች አገልግሎት እያገኘን አይደለም – የአሶሳ ከተማ አሽከርካሪዎች

በሕገ ወጥ የነዳጅ ጥቁር ገበያ ምክንያት በማደያዎች አገልግሎት እያገኘን አይደለም - የአሶሳ ከተማ አሽከርካሪዎች አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገወጥ የነዳጅ ጥቁር ገበያ ምክንያት ማደያዎች ላይ አገልግሎት እያገኙ አለመሆኑን…

ድርጅቱ በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል በፈጸመው ወረራ ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል የ5 ሚሊየን በር ድጋፍ አድርጓል።በተጨማሪም ድርጅቱ የሁለት ሚሊየን ብር የዓይነት ድጋፍ ያደረገ ሲሆን÷ድጋፉን…

ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ በኢትዮጵያ ከጣሊያን አምባሳደር ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ በኢትዮጵያ ከጣሊያን አምባሳደር  አጎስቲኖ ፓልሴ ጋር የተፈናቀሉ ወገኖችን መረዳት በሚቻልበት ሁኔታ እና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በውይይቱ የጣሊያን ኤምባሲ ካውንስለር አሪያና ካታላኖ፣…