በመሬት መንሸራተት አደጋ የተፈናቀሉ ዜጎችን በአጭር ጊዜ የማቋቋም ሥራ ይሰራል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመሬት መንሸራተት አደጋ የተፈናቀሉ ዜጎችን በአጭር ጊዜ የማቋቋም ሥራ ይሰራል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡
የክልሉ የአደጋ ስጋት አመራር ምክር ቤት በክልሉ የአደጋ ተጋላጭነት፣…