Fana: At a Speed of Life!

የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ዘርፍን ለማሳደግ ስታርትአፕና ስትራይድ ኢትዮጵያ ጉልህ ሚና እየተጫወቱ ነው – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ዘርፍን ለማሳደግ ስታርትአፕና ስትራይድ ኢትዮጵያ ጉልህ ሚና እየተጫወቱ ነው ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በዘርፉ የተሰማሩ የግል እና የመንግስት…

የክልሉ የ2016 በጀት ዓመት አፈጻጸም እና የ2017 ዕቅድ ዝግጅት ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአስፈጻሚ አካላት የ2016 በጀት ዓመት አፈጻጸም እና የ2017 ዕቅድ ዝግጅት ግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) በበጀት ዓመቱ…

2ተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት የሚያደርጉትን ጉዞ ማስተባበር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት የሚያደርጉትን ጉዞ ማስተባበር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ከኢትዮጵያ ሚሲዮኖች ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ጥሪ ብሔራዊ ኮሚቴ ሰብሳቢና የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር…

በባሕር ዳር ሲካሄድ የቆየው የሰላም ኮንፈረንስ ባለ 10 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባሕር ዳር ከተማ ላለፉት ሁለት ቀናት ‘ሰላም ለሁሉም፣ ሁሉም ለሰላም’ በሚል መሪ ሀሳብ ሲካሄድ የቆየው የሰላም ኮንፈረንስ ባለ 10 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣትተጠናቅቋል። በኮንፈረንሱ ከሁሉም የክልሉ ዞኖችና ወረዳዎች የተውጣጡ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በጅቡቲ የተለያዩ ወደቦችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በጅቡቲ ግንባታው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኘውን የዳመርጆግ ወደብን እና የጅቡቲ ዓለም አቀፍ ነጻ የንግድ ቀጣናን ጎበኙ፡፡ በተጨማሪም የኢትዮጵያ አጠቃላይ የገቢ እና ወጪ የምርት ዝውውር የሚካሄድበትን…

የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት፣ ካሳ የሚከፈልበትና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበትን ሁኔታ የሚወስነው አዋጅ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት፣ ካሳ የሚከፈልበትና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል፡፡ ምክር ቤቱ ባካሄደው 34ኛ መደበኛ ስብሰባው ነው ለህዝብ ጥቅም ሲባል የመሬት ይዞታ…

ግለሰብን በማገት ዶላርና የተለያዩ ንብረቶችን ወስደዋል የተባሉ 3 የፖሊስ አባላት ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግለሰብን አስገድደው ተሽከርካሪ ውስጥ በማገት ዶላርና የተለያዩ ንብረቶቹን ወስደዋል የተባሉ ሶስት የፖሊስ አባላት ላይ ክስ ተመሰረተ። የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ ኮንስታብል ክብሩ በለጠ ጫማ፣ ረ/ሳጅን ያለምሰው ዱሬ…

የኮሪደር ልማት አዳዲስ አገልግሎትና ስታንዳርዶችን ያስተዋወቅንበት ብስራት ነው- ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሪደር ልማት ስራችን በርካታ አዳዲስ የመሰረተ ልማት አገልግሎት እና ስታንዳርዶችን በአይነት፣ በጥራት እና በውበት ያስተዋወቅንበት ለከተማችንና ለሃገራችን ትልቅ ብስራት ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።…

በደሴ ከተማ ጽዱ አካባቢና ጽዱ ጤና ተቋማት ለመፍጠር የሚያስችል የንቅናቄ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "ጽዱ አካባቢና ጽዱ ጤና ተቋማት ለተሟላ ጤንነት" በሚል መሪ ሀሳብ የደሴ ከተማ ጤና መምሪያ ጽዱ አካባቢና ጽዱ ጤና ተቋማት ለመፍጠር የሚያስችል የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል፡፡ በመድረኩ የከተማው ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሰይድ የሱፍ÷የጽዳት ንቅናቄው…

የመከላከያ ጀኔራል መኮንኖች አዲስ አበባ ከሚኖሩ የአማራ ክልል ተወላጆች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ጀኔራል መኮንኖች አዲስ አበባ ከሚኖሩ የአማራ ክልል ተወላጆች ጋር በዛሬው ዕለት በዓድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ ውይይት አካሂደዋል፡፡ የአማራ ክልል የሰላም ኮንፈረንሰ ውይይት ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተደርጓል፡፡…