Fana: At a Speed of Life!

የዘመናችን ጀግና የሀገር ፍቅር፣ የመቻቻል፣ የዕውቀት፣ የጥበብና አብሮ የማደግ ድምጽን የሚያጎላ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የዘመናችን ጀግና የነውጥ ጩኸትን የሚዋጅ ሳይሆን የሀገር ፍቅር፣ የመቻቻል፣ የዕውቀት፣ የጥበብና አብሮ የማደግ ድምጽን የሚያጎላ ነው አሉ። 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ"…

የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያውያን አልፎ መላው ጥቁር ሕዝቦችን ያኮራ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያውያን አልፎ መላው ጥቁር ሕዝቦችን ያኮራ ታሪካዊ ድል ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ…

የአዲሱ ዘመን የዓድዋ ጀግኖች በመሆን ተጨባጭ የለውጥ ምሳሌ እንሆናለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአዲሱ ዘመን የዓድዋ ጀግኖች በመሆን ለዓለም ተጨባጭ የለውጥ ምሳሌ እንሆናለን አሉ። 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ በተለያዩ ዝግጅቶች…

130ኛው የዓድዋ ድል በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል “ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከበረ ይገኛል። የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በዓሉን አስመልክቶ በዳግማዊ አፄ ምኒልክ ሐውልት እና…

በሰው ህይወት ላይ ለውጥ የማያመጣ ልማት የተሟላ ሊሆን አይችልም – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰው ህይወት ላይ ለውጥ የማያመጣ ልማት የተሟላ ሊሆን አይችልም አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ለነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል በዛሬው ዕለት በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 909…

130ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 130ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በመከላከያ ሰራዊት ዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ “ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ ተከብሯል። የዕዙ ምክትል አዛዥ ሜጀር ጀነራል ሙላት ጀልዱ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ የዓድዋ ድል ኢትዮጵያ በልጆቿ…

የሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን 20ኛ ዓመት የዕረፍት መታሰቢያ ፕሮግራም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን 20ኛ ዓመት የዕረፍት መታሰቢያ ፕሮግራም በአምቦ ከተማ ተካሂዷል። የመታሰቢያ ፕሮግራሙን የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር ከአምቦ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ያዘጋጀ ሲሆን÷ መነሻውን ከአዲስ አበባ ራስ መኮንን ድልድይ ሰባ…

ኢትዮጵያ ቡና ነጌሌ አርሲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ነጌሌ አርሲን 1 ለ 0 አሸንፏል። አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡናን ማሸነፊያ ግብ ራምኬል ጄምስ (ፍ) ከመረብ…

በውጤቶች የታጀበው ዘመናዊ የእንስሳት እርባታ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ዘመናዊ የእንስሳት እርባታ ስራ ተጨባጭ ውጤት አስገኝቷል አለ የክልሉ እንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ቢሮ። ቢሮው በክልሉ ሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ በዘርፉ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን ከተለያዩ የሚዲያ ባለሙያዎች ጋር…

የሕክምና ኦክስጅን አቅርቦትን ለማሻሻል…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ያሉ የሕክምና ኦክስጅን ማምረቻዎች ቁጥር 85 ደርሷል አለ የጤና ሚኒስቴር፡፡ የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ፍሬሕይወት አበበ በሕክምና ኦክስጅን አቅርቦት ዙሪያ ከክልል ጤና ቢሮ ኃላፊዎችና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት መክረዋል፡፡…