Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል የሠንደቅ ዓላማ ቀን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል 18ኛው ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። ‘ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፤ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ’ በሚል መሪ ሀሳብ በተከበረው በዓል ላይ…

የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ኤምባሲዎች ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 18ኛው ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ኤምባሲዎች ተከብሯል፡፡ በቻይና፣ በፓኪስታን፣ በኩዌት፣ በሮም፣ በዚምባቡዌ፣ በፓሪስ፣ በጅቡቲ፣ በእስራኤል፣ በተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች እና ቆንስላ ፅህፈት ቤቶች ቀኑን…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 5 የትምህርት ኢኒሼቲቮች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የሚረዱ አምስት አዳዲስ ኢኒሼቲቮችን ይፋ አድርጓል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የትምህርት ዘርፍ ጉባዔ በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል፡፡ በመድረኩ የክልሉ…

ዘመን ባንክ 8 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘመን ባንክ የባለአክሲዮኖች ማህበር 17ኛ መደበኛና 12ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ተካሂዷል። በጉባኤው ባለአክሲዮኖች፣ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት፣ የባንኩ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። ‎ ጉባኤው በ2017…

የኢትዮ ፓኪስታን ግንኙነትን ወደ ላቀ ስትራቴጂካዊ ደረጃ ለማድረስ …

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሸሪፍ ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ወደ ላቀ ስትራቴጂካዊ ደረጃ የማድረስ ፍላጎት አላት አሉ። በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ከፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር…

ኢባትሎ የመርከብ አዛዥ ሰልጣኞችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ (ኢባትሎ) የመርከብ አዛዥ ሰልጣኞችን አስመርቋል። የባቦጋያ ማሪታይም ሎጂስቲክስ አካዳሚ ከሚያዝያ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሲያሰለጥናቸው የቆየው 18 ሰልጣኞችን ነው በዛሬው ዕለት ያስመረቀው።…

የኢትዮጵያን ገጽታ ያደሰው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ዘንድ የኢትዮጵያን ገጽታ በድጋሚ ያደሰ ትልቅ ፕሮጀክት ነው አሉ ምሁራን። የሃይድሮ ፖለቲክስ መምህርና ተመራማሪ ያዕቆብ አርሳኖ (ፕ/ር) ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ÷…

ኢትዮጵያ የዲጂታል ህልሟን ወደ ተግባር የምትቀይርበትን ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ እየተገበረች ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ የዲጂታል ህልሟን ወደ ተግባር ለመቀየር የሚያስችላትን ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ እየተገበረች ትገኛለች አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ24ኛው የምስራቅና ደቡብ…

የዲጂታል ዘርፉ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽዖ እያበረከተ ነው – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲጂታል ዘርፉ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽዖ እያበረከተ ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተሳተፉበት 24ኛው የኮሜሳ መሪዎች ጉባኤ “ዲጂታላይዜሽንን ለቀጣናዊ…

ኢትዮጵያ ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች እያደረገች ትገኛለች – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትጵያ ለዓለም አቀፍ አጋሮች ምቹ የገበያ ከባቢን በመፍጠር ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች እያደረገች ትገኛለች አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ  አጽቀ ሥላሴ። ፕሬዚዳንት ታዬ በቤልጂየም እየተካሄደ ባለው 2ኛው የግሎባል ጌት…