Fana: At a Speed of Life!

በሲዳማ ክልል 1 ነጥብ 4 ሚሊየን ሴቶች የፋይዳ መታወቂያ እንዲይዙ ለማስቻል …

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በተያዘው በጀት ዓመት በክልሉ 1 ነጥብ 4 ሚሊየን የሚሆኑ ሴቶች የፋይዳ መታወቂያ እንዲይዙ ለማስቻል እየተሰራ ነው አለ። ‘የዲጂታል ፋይዳ መታወቂያ ለሁሉም ሴቶች እና ህፃናት’ በሚል መሪ ሀሳብ…

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ እየተሰራ ነው – ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ እየተሰራ ነው አለ። የፓርቲው የሴቶች ክንፍ ምክር ቤት ባለፉት ስድስት ወራት የተሰሩ ስራዎችን ገምግሟል። የብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ ምክትል ፕሬዚዳንት…

በአማራ ክልል ማህበረሰቡ በመረጠው የፍትህ ስርዓት እንዲዳኝ ለማስቻል እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የክልሉ ማህበረሰብ በመረጠው የፍትህ ስርዓት እንዲዳኝ ለማስቻል እየተሰራ ነው አለ። የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት ዓለምአንተ አግደው ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ ህዝቡ ፍትህ እንዲያገኝ አማራጭ የፍትህ…

የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለቱሪዝም ዘርፍ ትልቅ የምስራች ነው – ሰላማዊት ካሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራ መጀመር ለኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ ትልቅ የምስራች ነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ…

በአማራ ክልል የእናቶች ጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማስፋት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የእናቶች ጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ጤና ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ኃላፊ አበበ ተምትሜ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ ከወሊድ ጋር በተያያዘ በክልሉ ለእናቶች የሚሰጠውን የቀዶ ሕክምና…

የሀላባ ብሔረሰብ የቋንቋ፣ ባህልና ታሪክ ሲምፖዚዬም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀላባ ብሔረሰብ የቋንቋ፣ ባህልና ታሪክ ሲምፖዚዬም በሀላባ ቁሊቶ ከተማ እየተካሄደ ነው ። የሀላባ ብሔረሰብ አዲስ ዘመን መለወጫ ''ሴራ በዓል'' ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀው ሲምፖዚዬም የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።…

የዛሬው ዕለት ኢትዮጵያ ወደ ዘመናዊነትና ብልጽግና ለምታደርገው ጉዞ አንድ እጥፋት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ መጀመር ኢትዮጵያ ወደ ዘመናዊነትና ብልጽግና ለምታደርገው ጉዞ አንድ እጥፋት ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው…

ግዙፉ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ..

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራን አስጀምረዋል፡፡ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የመገንባት ስትራቴጂ ኢትዮጵያን የወደፊቷ የአፍሪካ ግምባር ቀደም የአየር…

በጤና ቁጥጥር ሥርዓት ላይ ያተኮረ ሀገር አቀፍ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጤና የቁጥጥር ሥርዓት ላይ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን ለመገምገምና ቀጣይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ያለመ ሀገር አቀፍ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። መርሐ ግብሩ “ጠንካራ የጤና ቁጥጥር ለማይበገር የጤና ሥርዓት” በሚል መሪ…

የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ከቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ከቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይ ጋር ተወያይተዋል። ሁለቱ ወገኖች አፍሪካና ቻይና በዘመናዊነት፣ በዓለም አቀፍ አስተዳደር፣ በዜሮ ታሪፍ አያያዝ…