Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከእስራኤል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ ለይፋዊ ጉብኝት የመጡትን የእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግን…

በአማራ ክልል የአዳሪ ትምህርት ቤቶችን ግንባታ በዚህ ዓመት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ የተጀመሩ አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ግንባታ በዚህ ዓመት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው አለ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ መኳንንት አደመ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፥ በክልሉ በ4 ቢሊየን ብር ወጪ ሦስት…

ዜጎችን ወደ ምርታማነት ያሸጋገረው ፕሮጀክት …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት እና ሥራ ፕሮጀክት ዜጎችን ወደ ምርታማነት አሸጋግሯል አለ። ሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት እና ሥራ ፕሮጀክት አፈፃፀም ግምገማ…

በክልሉ እውቅና ያገኙ ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን ስራ ለማስጀመር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በክልሉ እውቅና ያገኙ ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን ስራ ለማስጀመር የማደራጀት ስራ እየተሰራ ነው አለ። በፍርድ ቤቱ የባህል ፍርድ ቤቶች አማካሪ ምክር ቤት ጽ/ቤት ሃላፊ ይማም ሰይድ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት…

አካል ጉዳተኞች በሁሉም መስክ ተሰማርተው መሥራት ይችላሉ – አቶ አባይነህ ጉጆ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ አባይነህ ጉጆ አካል ጉዳተኞች በሁሉም መስክ ተሰማርተው መሥራት ይችላሉ አሉ። ‘አካል ጉዳተኝነትን የሚያካትት ማህበረሰብ ለተሻለ ማህበራዊ ዕድገት’ በሚል መሪ ሀሳብ ዓለም አቀፍ…

ትኩረት በማግኘቱ ትርጉም ያለው ለውጥ ያስመዘገበው ግብርና …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስቴር መንግሥት ለዘርፉ በሰጠው ትኩረት ትርጉም ያለው ለውጥ እየተመዘገበ ነው አለ። ሚኒስቴሩ፣ ከአማራ ክልል የግብርና ቢሮ፣ መሬት ቢሮ እና ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የግብርና ኢንቨስትመንት ፎረም ተካሂዷል።…

የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ቀጥሎ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት እያካሄደ ያለው መደበኛ ስብሰባ ቀጥሎ እየተካሄደ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው መደበኛ ስብሰባውን አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት፤ የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት ስብሰባን…

አርሰናል ባባከናቸው እድሎች ይበልጥ የተነቃቃው የዋንጫ ፉክክር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መርሐ ግብር በዋንጫ ፉክክሩ ወሳኝነት ያላቸው ጨዋታዎች ከዛሬ ጀምሮ ይደረጋሉ፡፡ የሊጉ መሪ አርሰናል በተከታታይ ነጥብ መጣሉን ተከትሎ ወደ ዋንጫ ፉክክሩ ይበልጥ የተጠጋው…

ለ16 የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፍቃድ ተሰጥቷል – የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን እስካሁን ለ16 የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፍቃድ ተሰጥቷል አለ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሃና ተኽልቁ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ ተቋሙ በተለይም በዚህ ዓመት ለሰነደ መዋዕለ ንዋይ ምዝገባ በትኩረት…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአፍሪካ ሕብረት መሪዎችና ጣሊያን አፍሪካ ጉባዔዎች ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና ተሰጠው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአፍሪካ ሕብረት መሪዎችና በጣልያን አፍሪካ ጉባኤዎች ላይ ሰፊ የዘገባ ሽፋን በመስጠት ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና ተሰጥቶታል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስተባባሪነት የተዘጋጀውና የሁለቱ ጉባኤዎች በስኬት መጠናቀቅ…