የሕክምና አገልግሎት ጥራትን በማሳደግ አምራች ዜጋ የማፍራት ተግባራት ይጠናከራል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የሕክምና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነት በማሳደግ ጤናማና አምራች ዜጋ የማፍራት ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ።
‘በባለቤትነት ላይ የተመሰረተ ዕውቅናና ተጠያቂነት ለጠንካራ…