Fana: At a Speed of Life!

የሕክምና አገልግሎት ጥራትን በማሳደግ አምራች ዜጋ የማፍራት ተግባራት ይጠናከራል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የሕክምና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነት በማሳደግ ጤናማና አምራች ዜጋ የማፍራት ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። ‘በባለቤትነት ላይ የተመሰረተ ዕውቅናና ተጠያቂነት ለጠንካራ…

የልማት ስራዎች መዲናዋን የስበት ማዕከል አድርገዋታል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በከተማዋ የተሰሩ የልማት ስራዎች ከተማዋን የስበት ማዕከል አድርጓታል አሉ። አዲስ አበባ የአደባባይ በዓሎችንና ትላልቅ ኹነቶችን የማስተናገድ አቅሟን እንዲሁም መስተንግዶዋ ዓለም አቀፋዊ…

የጢያ ዓለም አቀፍ መካነ ቅርስን በማልማት የገቢ ምንጭ ለማድረግ ትኩረት ተሰጥቷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የጢያ ዓለም አቀፍ መካነ ቅርስን በማልማትና የገቢ ምንጭ በማድረግ የህዝብን ተጠቃሚነት ለማሳደግ በትኩረት ይሰራል አሉ። በክልሉ ምስራቅ ጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ…

የኢንቨስትመንት ፍቃድ የወሰዱ አልሚዎች የስራ እንቅስቃሴን በጥብቅ ዲሲፕሊን መምራት ይገባል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንቨስትመንት ፍቃድ የወሰዱ አልሚዎች የስራ እንቅስቃሴን በጥብቅ ዲሲፕሊን መምራት ይገባል አሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። የክልሉ ኢንቨስትመንት ቦርድ የኢንቨስትመንት ማዕድንና ኢነርጂ ፅ/ቤት አንደኛ ሩብ ዓመት…

ቶተንሀም ሊድስ ዩናይትድን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሰባተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ቶተንሀም ሆትስፐር ሊድስ ዩናይትድን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸነፈ። ቀን ከ8:30 ላይ በሊድስ ሜዳ ኢላንድ ሮድ በተካሄደው ጨዋታ ቶተንሃም ድል ቀንቶታል። በዚህም…

ሴቶች፣ ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች ለሀገራዊ ምክክር ስኬት ወሳኝ ሚና አላቸው – መስፍን አረዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አረዓያ (ፕ/ር) ሴቶች፣ ወጣቶች እና አካል ጉዳተኞች ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬት ወሳኝ ሚና አላቸው አሉ። ኮሚሽኑ ‘የሴቶች፣ ወጣቶች እና አካል ጉዳተኞች ሚና ለሀገራዊ ምክክር…

ኢትዮጵያ በመድኃኒት ቁጥጥር የዓለም ጤና ድርጅትን 3ኛ ደረጃ የብቃት ማረጋገጫ ማግኘቷ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት 3ኛ ደረጃ የብቃት ማረጋገጫ (ማቹሪቲ ሌቭል ስሪ) ማሳካቷ ዘርፈ ብዙ ጥቅም አለው። የጤና ሚኒስቴር እና ኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ኢትዮጵያ በዓለም ጤና ድርጅት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሀገራት…

ኢትዮጵያ ለሰብዓዊ ልማት በሰጠችው ትኩረት ለሁለንተናዊ ብልፅግና መሰረት እየጣለች ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለሰብዓዊ ልማት በሰጠችው ትኩረት ለሁለንተናዊ ብልፅግና መሰረት እየጣለች ነው አሉ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ። በኢትዮጵያ መንግሥትና በዓለም ባንክ በጋራ የተዘጋጀው የኢትዮጵያ የሰው…

በፓኪስታን መንግስት ምስጋና የቀረበላቸው አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) የፓኪስታንን እና የኢትዮጵያን ግንኙነት እንዲጠናከር ላደረጉት አስተዋዕጾ በፓኪስታን መንግስት ምስጋና ቀረበላቸው። አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ከፓኪስታን ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሰይድ…

የኢሬቻ በዓልን በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጸጥታ እና ደህንነት ተቋማት የሆረ ፊንፊኔ እና ሆረ ሀርሰዴ የኢሬቻ በዓላት በስኬት እንዲከበሩ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አሉ። የሀገር መከላከያ፣ የፌዴራል ፖሊስ፣ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት፣ የአዲስ አበባ…