Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከላይቤሪያ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከላይቤሪያ ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ቦካይ ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከፕሬዚዳንቱ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገናል ብለዋል። ውይይቱ…

ጣሊያን በአውሮፓና አፍሪካ መካከል ድልድይ በመሆን ትብብሮችን ታጠናክራለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ሀገራቸው በአውሮፓና አፍሪካ መካከል እንደ ድልድይ በመሆን የፖለቲካ ትብብርን በማጠናከር የአፍሪካ ኅብረትን እንቅስቃሴዎች ትደግፋለች አሉ። 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ "ዘላቂ የውሃ…

የውሃ ሃብታችንን በኃላፊነትና በአግባቡ መጠቀም አስፈላጊ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የውሃ ሃብታችንን በኃላፊነትና በአግባቡ መጠቀም አስፈላጊ ነው አሉ፡፡ 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ "ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ስርዓቶችን ማረጋገጥ፥…

ኢትዮጵያ የአፍሪካን ሁለንተናዊ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር በቁርጠኝነት እየሰራች ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካን ሁለንተናዊ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር በቁርጠኝነት እየሰራች ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባዔ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመሯል።…

ቡሩንዲ የ2026 የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነትን ከአንጎላ ተረከበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ኤቫሪስት ንድዪሺሚዬ የ2026 የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል፡፡ 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ "ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ስርዓቶችን ማረጋገጥ፥ ለአጀንዳ…

የአፍሪካ መሪዎች የውህደትና የትብብር መርሐ ግብሮችን ማጠናከር አለባቸው – ማህሙድ አሊ ዩሱፍ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ የአፍሪካ መሪዎች የውህደትና የትብብር መርሐ ግብሮችን ማጠናከር አለባቸው አሉ። 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ "ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ቻፖ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ቻፖ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከፕሬዚዳንቱ ጋር የሁለትዮሽ…

የአፍሪካ ህብረት ጉባዔ ተሳታፊዎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን እንዲጎበኙ …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ የሚመጡ እንግዶች ለአፍሪካውያን ትልቅ የፓን አፍሪካኒዝም ምልክት የሆነውን የዓድዋ ድል መታሰቢያን እንዲጎበኙ ለማድረግ ዝግጅት ተደርጓል። የዓድዋ ድል መታሰቢያ ዋና ዳይሬክተር ዮሴፍ ቤኮ (ዶ/ር) ለፋና ዲጅታል…

አቢሲኒያ ባንክ የመኖሪያ አፓርታማን ለዕድለኛ ደንበኛው አስረከበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አቢሲኒያ ባንክ ባዘጋጀው የሽልማት መርሐ ግብር ለዕድለኛው ባለ ሁለት መኝታ የመኖሪያ አፓርታማ አስረክቧል። ባንኩ የዲጂታል መተግበሪያን በመጠቀም የሚደረጉ ግብይቶችን ለማበረታታትና አዳዲስ የዲጂታል ባንክ ደንበኞችን ለማፍራት ባዘጋጀው መርሃግብር…

የጂቡቲ፣ የጋቦን፣ የዚምባብዌ እና የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንቶች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጂቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ፣ የጋቦን ፕሬዚዳንት ብሪሴ ኦሊጉዊ ንጉዌማ እና የዚምባብዌ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ በ39ኛው የኅብረቱ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቶቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን…