Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ…

ሚድሮክ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ ግዙፍ የችርቻሮ ንግድ አስተዋወቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሚድሮክ ኢትዮጵያ ስር የሚገኘው ኩዊንስ ሱፐርማርኬት በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ ግዙፍ የችርቻሮ ንግድ አስተዋውቋል፡፡ ኩዊንስ ሱፐርማርኬት ከዓለም አቀፉ የችርቻሮ ንግድ ተቋም ካርፎር ጋር በኢትዮጵያ የዘመናዊ ችርቻሮ ንግድ…

ምሁር ኢ-ምክንያታዊና አድሏዊ እሳቤዎችን ለማረቅ መስራት አለበት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምሁር አድሏዊ እና ኢ-ምክንያታዊ እሳቤዎችን ለማረቅና ለማስተካከል በትኩረት መስራት አለበት አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን አስመልክተው “የምሁራን ሚና…

ሁለንተናዊ እድገትን ለማምጣት ገቢር ነበብ የለውጥ ሒደትና የተባበረ አቅም ያስፈልጋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለንተናዊ እድገትን ለማምጣት ገቢር ነበብ የለውጥ ሒደትና የተባበረ አቅም ያስፈልጋል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን አስመልክተው “የምሁራን…

ምሁርነት ለጥያቄ ዝግጁ መሆንና የመጠየቅ ብቃት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ምሁርነት ለጥያቄ ዝግጁ መሆን እና የመጠየቅ ብቃት ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ ባቀረቡት ጥናታዊ ጽሑፍ ነው።…

ሊቨርፑል እና ፉልሃም አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሊቨርፑል እና ፉልሃም ሁለት አቻ ተለያይተዋል፡፡ የሊቨርፑልን ግቦች ቨርትዝ እና ጋክፖ ሲያስቆጥሩ ለፉልሃም ደግሞ ዊልሰን እና ሬድ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡…

ማንቼስተር ዩናይትድና ሊድስ ዩናይትድ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ እና ሊድስ ዩናይትድ አንድ አቻ ተለያይተዋል፡፡ የማንቼሰተር ዩናይትድ ግብ ማቲያስ ኩንሃ ሲያስቆጥር የሊድስ ዩናይትድን ጎል አሮንሰን ከመረብ አሳርፏል፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኢትዮ- ጂቡቲ ባቡር ዋና መሥሪያ ቤትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮ- ጂቡቲ ባቡር ዋና መሥሪያ ቤትን ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በኢትዮ- ጂቡቲ ባቡር ዋና መሥሪያ ቤት ምልከታ ማድረጋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት መረጃ…

ነገሌ አርሲ መቻልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ነገሌ አርሲ መቻልን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የነገሌ አርሲን የማሸነፊያ ግቦች ዳዊት ተፈራና አለኝታ ማርቆስ አስቆጥረዋል፡፡…

ውትድርና ጀግንነትንና ስብዕናን ተላብሶ መሠናክሎች ሳይበግሩት በጽናት መቆምን ይጠይቃል – ሌ/ጄ ሹማ አብደታ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ውትድርና ጀግንነትንና ስብዕናን ተላብሶ ሠው ሰራሽና የተፈጥሮ መሠናክሎች ሳይበግሩት በጽናት መቆምን ይጠይቃል አሉ የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ አዛዥ ሌ/ጄ ሹማ አብደታ፡፡ የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ማሠልጠኛ ማዕከል ለወራት ያሰለጠናቸውን መሠረታዊ ወታደሮች…