Fana: At a Speed of Life!

በዕቅድ መመራት ለውጤት ያበቃው ተማሪ ደቻሳ ብርሃኑ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተማሪ ደቻሳ ብርሃኑ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ልዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ካስፈተናቸው ተማሪዎች ውስጥ አንዱ ነው። የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪው ደቻሳ ጊዜውን በአግባቡ ጥናት…

የጤና መድህን አገልግሎት በፍትሃዊነት ለማድረስ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የጤና መድህን አገልግሎትን በፍትሃዊነት ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ከሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ እና ከአምርፍ ጤና አፍሪካ…

በኦሮሚያ ክልል በግብርና ዘርፍ ከ14 ሺህ በላይ ዜጎች ወደ ሥራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በግብርና እና ግብርና ነክ ዘርፍ ላይ በተደረገ የሥራ ዕድል ፈጠራ ከ14 ሺህ በላይ ዜጎች ወደ ሥራ ገብተዋል፡፡ በክልሉ የሥራ ዕድል ፈጠራና ክህሎት ቢሮ የሥራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ ዳይሬክተር አቶ ታከለ ቤኛ ለፋና ሚዲያ…

የኢሬቻ በዓል አከባበር ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮ ኢሬቻ በዓል አከባበር ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የኦሮሚያ ክልለ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ጀሚላ ሲንብሩ የኢሬቻ በዓል የኦሮሞ ህዝብ ባህል መገለጫ መሆኑን…

ለኢትዮጵያ የፖለቲካ ስብራት ብቸኛው መድሃኒት መደመር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢትዮጵያ የፖለቲካ ስብራት ብቸኛው መድሃኒት መደመር ነው አሉ። በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተጻፈው 'የመደመር መንግሥት' መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር…

ኢትዮጵያ የጂኦግራፊ እስረኛ ሆና ለዘላለም ትኖራለች ብሎ የሚያስብ ኢትዮጵያዊ ካለ የሞተ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ የጂኦግራፊ እስረኛ ሆና ለዘላለም ትኖራለች ብሎ የሚያስብ ኢትዮጵያዊ ካለ እርሱ የሞተ ነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጻፉት “የመደመር መንግሥት” መጽሐፍ ምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ…

የዘንድሮ የአረንጓዴ ዐሻራ ማጠቃለያ መርሃ ግብር በጉባ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤምሲ) የዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ ማጠቃለያ መርሀ ግብር ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በሚገኝበት በጉባ ተከናውኗል፡፡ የዘንድሮ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ቃል ሲከናወን መቆየቱ ይታወቃል፡፡…

በሕዳሴ ግድብ የዘመናት ምኞት በዘመናችን ተሳካ፤ የኢትዮጵያ ማንሠራራትም እውን ሆኗል- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ ለምረቃ በመብቃቱ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ለታላቁ…

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቀቀ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቁን አብስረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቀቀ ብለዋል፡፡ ታላቁ…

የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሕዳሴ ግድብ በመመረቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለምረቃ በመብቃቱ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ አገልግሎት በመልዕክቱ የዳግማዊ ዓድዋና የኢትዮጵያ ከፍታ ብስራት የሆነው…