Fana: At a Speed of Life!

ወጣት የኢንዱስትሪ አልሚዎች የሚገኙበት የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ…

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክን የመጀመሪያ ምዕራፍ በዛሬው እለት መርቀው ከፍተዋል፡፡ በኢንዱስትሪ ፓርኩ ለግብርና ስራ የሚውል ፓምፕ፣ የወርቅ ማምረቻ፣ የመኖ ማቀነባበሪያ እና የብሎኬት ማምረቻ ፋብሪካ…

ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት ስትራቴጂካዊ ምሰሶ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለአሕጉራዊ ትስስርና ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት ስትራቴጂካዊ ምሰሶ ነው አሉ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተመሰረተበትን 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ምክንያት…

በብዝኃ ቋንቋና ማንነት የደመቀችው ኢትዮጵያ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ኢትዮጵያ በብዝኃ ቋንቋና ማንነት የደመቀች ሀገር ናት አሉ። በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት “የባህል ልማት ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሐሳብ የሚካሄደው ሀገር አቀፍ የባህልና ቋንቋ…

ከወጪ ንግድ 8 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ባለፉት 10 ወራት ከወጪ ንግድ 8 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘት ተችሏል አሉ። የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በግብርና ምርቶች የኤክስፖርት ቢዝነስ እንዲሁም በቡና ቅምሻና ደረጃ አወጣጥ…

የኮሚሽነር ዘገየ አስፋው ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ ዘገየ አስፋው ሥርዓተ ቀብር በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል። በሥርዓተ ቀብሩ የኮሚሽኑ ኮሚሽነሮችና ባለሙያዎች፣ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች፣ ቤተሰቦቻቸውና ወዳጅ ዘመዶቻቸው…

የአትሌት የብርጓል መለሰ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአትሌት የብርጓል መለሰ ሥርዓተ ቀብር በዛው ዕለት ተፈጽሟል። የአትሌቷ ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴደራል ቤተሰቦቿ፣ ወዳጅ ዘመዶቿ፣ የመከላከያ ሠራዊት አመራር እና አባላት በተገኙበት በመከላከያ የክብር ዘብ እና ማርሽ ባንድ…

ብሪክስ ለሰላም፣ ለጋራ ደኅንነትና ለልማት መጠናከር ግንባር ቀደም ሚና መጫወት አለበት – ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪክስ ለሰላም፣ ለጋራ ደኅንነት እና ለልማት መጠናከር ግንባር ቀደም ሚና መጫወት አለበት አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)። የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ “ለጥንካሬ፣ ለፈጠራ፣ ለትብብር እና ለዘላቂነት…

የምርጫ ካርድ ወስደው ድምፅ ለመስጠት የተዘጋጁ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ለሀገር ልማትና ዕድገት ይበጃል ለሚሉት የፖለቲካ ፓርቲ ድምፅ ለመስጠት ተዘጋጅተናል አሉ። በአዲስ አበባ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመመዝገብ ካርድ የወሰዱ ነዋሪዎች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ካርድ ከማውጣት ጀምሮ…

ተመራማሪዎች የኢትዮጵያን ግብ በመረዳት ሊሰሩ ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተመራማሪዎች የኢትዮጵያን ፍላጎት፣ ግብ እና አካሄድ በመረዳት ሊሰሩ ይገባል አሉ። የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ያዘጋጀው የፖሊሲ ቀን ”መረጃ ለልህቀት፤ የፖሊሲ ሚና ለበለጸገች ኢትዮጵያ'' በሚል…

የማይላላው ወዳጅነት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 129 ዓመታትን ያስቆጠረው የኢትዮጵያ እና የፈረንሳይ መደበኛ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አሁንም ተጠናክሮ ቀጥሏል። መንግሥታዊ ብቻ ሳይሆን ጠንካራ የሕዝብ ለሕዝብ መሰረት ያለው ዘመን ተሻጋሪው የሀገራቱ ግንኙነት በሁሉም መስክ እንዲጠናከር…