Fana: At a Speed of Life!

የከተራ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት ከተራ በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት እየተከበረ ነው። ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው ወጥተው ወደ ጥምቀተ ባህር በማቅናት ላይ ሲሆኑ የተለያዩ ሐይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች እየተከናወኑ…

በጎንደር ከተማ ወድቆ ያገኙትን አይፎን ስልክ ለባለቤቱ የመለሱት እናት

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ ነዋሪዋ ወ/ሮ አገኘሁሽ አሰፋ በጽዳት ባለሙያነት ተቀጥረው መስራት ከጀመሩ 9 ዓመት ሆኗቸዋል። ከዚህ ስራ በሚያገኙት አነስተኛ ደመወዝም ቤተሰባቸውን ያስተዳድራሉ። ወ/ሮ አገኘሁሽ አሰፋ ዛሬ ጠዋት ከተራ እና…

የኢትዮጵያን አስደናቂነት ለመገንዘብ ማድረግ የሚገባን ዐይናችንን መግለጥ ብቻ ነው – ሰላማዊት ካሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ የኢትዮጵያን አስደናቂነት ለመገንዘብ ማድረግ የሚገባን ዐይናችንን መግለጥ ብቻ ነው አሉ። ሚኒስትሯ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ተፈጥሮ አድልታ ባስዋበችው ቤንች ሸኮ ዞን ተገንብቶ ዛሬ የተመረቀው ደንቢ ኢኮ ሎጅ ተፈጥሮን…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በጥምቀት በዓል ላይ ለመታደም ጎንደር ከተማ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች በጥምቀት በዓል ላይ ለመታደም ጎንደር ከተማ ገብተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በጉሊት ንግድ ለተሰማሩ እናቶች ዘመናዊ የንግድ ሼድ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በልደታ ክፍለ ከተማ በጎዳና ላይ በጉሊት ንግድ ይተዳደሩ ለነበሩ እናቶች ዘመናዊ የንግድ ሼድ እና ግብዓት በዛሬው ዕለት አስረክበዋል። ከንቲባዋ ባስተላለፉት መልዕክት፤ በከተማችን በስፋት…

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ። በስርዓተ ቀብሩ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የኪነ ጥበብ ቤተሰቦች፣ አድናቂዎቹ እንዲሁም ወዳጅ ዘመዶቹ ተገኝተዋል። ባደረበት ህመም ጥር…

ዛሬ ያለንን ጥንካሬ ለትውልድ በሚተርፍ መንገድ የኢትዮጵያን ሃብቶች መግለጥ ይኖርብናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ያለንን ጉልበትና ጥንካሬ ለመጪዎቹ ተከታታይ ትውልዶች በሚተርፍ መንገድ የኢትዮጵያን ሃብቶች መግለጥና መቀጠል ይኖርብናል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የገበታ ለትውልድ ሥራ የመጀመሪያው…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የዊልቼር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በዛሬው ዕለት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ ለአካል ጉዳተኞች የዊልቼር ድጋፍ አድርገዋል፡፡ በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የሚመራው የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ስራ ከጀመረበት ጊዜ…

ሞሮኮ እና ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫን ለማንሳት ይፋለማሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አስተናጋጇ ሞሮኮ እና ሴኔጋል ዋንጫውን ለማንሳት ወደ ሜዳ ይገባሉ። ጨዋታው ምሽት 4 ሰዓት ላይ በሞሮኮ መዲና ራባት ፕሪንስ ሙላይ አብደላ ስታዲየም ይካሄዳል። በደጋፊዎቹ ፊት የሚጫወተው የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን በግማሽ…

የአልጄሪያ ሳተላይት ማምጠቅ የአፍሪካን ህዋ ሳይንስ እድገትን ያሳያል – መሐሙድ አሊ ዩሱፍ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአልጄሪያ ሳተላይት ማምጠቅ የአፍሪካን ህዋ ሳይንስ ከፍተኛ እድገትና የጂኦስፓሻል አቅሞችን ያሳያል አሉ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ። አልጄሪያ “አልሳት-3 ኤ” የተሰኘች የመሬት ምልከታ ሳተላይትን በተሳካ ሁኔታ ወደ ህዋ…