Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ ሙስናን መዋጋት እና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መቅረፍ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሙስናን መዋጋት እና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መቅረፍ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ። የክልሉ የመንግሥት እና የፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት መጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ…

ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የሠንደቅ ዓላማ ቀን አከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት 18ኛውን የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች አክብሯል። ቀኑ ‘ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ’ በሚል መሪ ሀሳብ…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሠንደቅ አላማ ቀንን አከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን 18ኛውን ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን አክብሯል። በአከባበር ሥነ ሥርዓቱ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን አመራሮች እና ሰራተኞች ተገኝተዋል፡፡ የሠንደቅ ዓላማ ቀን ‘ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ…

በአፋር ክልል የሠንደቅ ዓላማ ቀን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል 18ኛው ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። ‘ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፤ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ’ በሚል መሪ ሀሳብ በተከበረው በዓል ላይ…

በሶማሌ ክልል የሠንደቅ ዓላማ ቀን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል 18ኛው ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። ‘ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፤ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ’ በሚል መሪ ሀሳብ በተከበረው በዓል ላይ…

የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ኤምባሲዎች ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 18ኛው ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ኤምባሲዎች ተከብሯል፡፡ በቻይና፣ በፓኪስታን፣ በኩዌት፣ በሮም፣ በዚምባቡዌ፣ በፓሪስ፣ በጅቡቲ፣ በእስራኤል፣ በተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች እና ቆንስላ ፅህፈት ቤቶች ቀኑን…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 5 የትምህርት ኢኒሼቲቮች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የሚረዱ አምስት አዳዲስ ኢኒሼቲቮችን ይፋ አድርጓል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የትምህርት ዘርፍ ጉባዔ በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል፡፡ በመድረኩ የክልሉ…

ዘመን ባንክ 8 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘመን ባንክ የባለአክሲዮኖች ማህበር 17ኛ መደበኛና 12ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ተካሂዷል። በጉባኤው ባለአክሲዮኖች፣ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት፣ የባንኩ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። ‎ ጉባኤው በ2017…

የኢትዮ ፓኪስታን ግንኙነትን ወደ ላቀ ስትራቴጂካዊ ደረጃ ለማድረስ …

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሸሪፍ ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ወደ ላቀ ስትራቴጂካዊ ደረጃ የማድረስ ፍላጎት አላት አሉ። በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ከፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር…

ኢባትሎ የመርከብ አዛዥ ሰልጣኞችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ (ኢባትሎ) የመርከብ አዛዥ ሰልጣኞችን አስመርቋል። የባቦጋያ ማሪታይም ሎጂስቲክስ አካዳሚ ከሚያዝያ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሲያሰለጥናቸው የቆየው 18 ሰልጣኞችን ነው በዛሬው ዕለት ያስመረቀው።…