ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከሕብረተሰቡ ጋር በመተባበር ፈጣን ዕድገት ማምጣት እንደሚቻል ማሳያ ነው – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) መንግሥት ከሕብረተሰቡ ጋር ተባብሮ ሲሰራ ፈጣን ዕድገት ማምጣት እንደሚቻል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ማሳያ ነው አሉ፡፡
ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) በማዕከላዊ…