Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንትነቷን በብቃት ተወጥታለች – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንትነቷን በብቃት ተወጥታለች አለ። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው፥ ኢትዮጵያ 47 አባል ሀገራት ያሉት የዚህ ምክር ቤት አባል…

ሰሙነ ሕማማት ምንድነው? ስለሳምንቱ የተወሰነ ነገር …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ሰሙነ ሕማማት የጾመ ሁዳዴ የመጨረሻው ሳምንት፤ የኢየሱስ ክርስቶስ ሕማም የሚታሰበት ሳምንት ነው። ካህናትና ምእመናን በቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ተሰብስበው የሕማሙን ነገር የሚያወሳውን ዜማ ያዜማሉ። "ግብረ ሕማም"…

የፌደራል እና ክልል መንግሥታት ግንኙነት እያጠናከረ ያለው አዋጅ …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባዔ ዘሐራ ሁመድ የፌደራል እና ክልል መንግሥታት ግንኙነት ስርዓት አዋጅ በየዕርከኖች ያሉ ግንኙነቶችን አጠናክሯል አሉ። የፌደሬሽን ምክር ቤት የደቡብ ኢትዮጵያ እና አጎራባች ክልሎች የመንግሥታት ግንኙነት…

የአፈር ማዳበሪያን በወቅቱ ለአርሶ አደሮች ለማሰራጨት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ የአፈር ማዳበሪያን በወቅቱ ለአርሶ አደሮች ለማሰራጨት በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አሉ፡፡ የግብርና ሚኒስቴር የ2018/19 በጀት ዓመት ሀገራዊ የሰብል ልማት ንቅናቄ ማስጀመሪያ መድረክ የክልሎች ግብርና…

ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ ይፋዊ የምርጫ ቅስቀሳ ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ ይፋዊ የምርጫ ቅስቀሳ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ ሰማዕታት ሐውልት አካሂዷል። የፓርቲው ሊቀመንበር አብርሃም ጌጡ በዚህ ወቅት ፥ ፓርቲው በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሚያደርገው ተሳትፎ በይፋ…

ኢንዱስትሪን ከተገነጠለ ደሴትነት ወደ ዘላቂ ሥነ ምኅዳር…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በሚገኙ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ከ200 በላይ ባለሀብቶች እየተሳተፉ ነው አለ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት፡፡ ጽ/ቤቱ ያለፉትን ስምንት የለውጥ ዓመታት ጉዞ አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ እና የወጪ…

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የትምህርት ዓይነቶችና የክፍል ደረጃዎች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚዘጋጅባቸውን የትምህርት ዓይነቶችና የክፍል ደረጃዎችን ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሠረት ፈተና የሚሰጥባቸው የትምህርት አይነቶች በተፈጥሮ ሳይንስ…

ተጠናክሮ የቀጠለው የኢትዮጵያ እና ቻይና አጋርነት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና በኢትዮጵያ ያለውን ኢኮኖሚያዊ እድገት ለመደገፍ ቁርጠኛ ናት አሉ የሀገሪቱ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሚያኦ ዴዩ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጋር የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ማጠናከር…

የትግራይ ክልል ባለድርሻ አካላት በቡድን ያደራጇቸውን አጀንዳዎች አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ባለድርሻ አካላት በቡድን ያደራጇቸውን አጀንዳዎች ለዋናው መድረክ አቅርበዋል። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የትግራይ ክልል ባለድርሻ አካላት የአጀንዳ ማሰባሰብ በትናንትናው ዕለት በይፋ መጀመሩ ይታወቃል፡፡…

ምክር ቤቱ የወንጀል ሕግ ሥነ ስርዓትና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 13ኛ መደበኛ ስብሰባ የወንጀል ሕግ ሥነ ስርዓት እና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅን አፅድቋል፡፡ ረቂቅ ሕጉ በወንጀል ፍርድ ሂደት የተጠርጣሪንና የተከሳሽን እንዲሁም በወንጀል ምክንያት የተጎዱ ሰዎችን…