Fana: At a Speed of Life!

የኢቤኤስ ቴሌቪዥን ዋና ስራ አስፈጻሚ አማን ፍስሃጽዮን ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢቤኤስ ቴሌቪዥን ዋና ስራ አስፈጻሚ እና መስራች የነበሩት አማን ፍስሃጽዮን ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። አቶ አማን ፍስሃጽዮን ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ኢቢኤስ…

የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 48ኛው የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ በዛሬው ዕለት ይካሄዳል፡፡ በ48ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ለመሳተፍም በርካታ የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዛምቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዛምቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሙላምቦ ሃይምቤ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት የጋራ ጥቅሞች ላይ የተመሰረቱ የሁለትዮሽና አኅጉራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የመከሩ ሲሆን፥…

በአዲስ ገጽታ እንግዶቿን በመቀበል ላይ የምትገኘው አዲስ አበባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲፕሎማሲ ማዕከል የሆነችው አዲስ አበባ በገበታ ለሸገር መርሐ ግብር በተገነቡት ግዙፍ ፕሮጀክቶችና የኮሪደር ልማት ስራዎች አዲስ ገጽታ ተላብሳለች፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በተተገበረው ߵߵገበታ ለሸገርߴߴ…

የአፋር ህዝብ ዕሴት የሆነውን “ማድዓ” ባህላዊ የዳኝነት ስርዓትን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) “ማድዓ” የአፋር ማህበረሰብ ሁሉን አቀፍ መተዳደሪያ ማዕቀፍ ሲሆን በማህበረሰቡ እንቅስቃሴ ውስጥ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው የተጣላን የሚያስታርቅ የአብሮነት ዕሴት የሆነ ባህላዊ የዳኝነት ስርዓት ነው። የአፋር ባህላዊ ዕሴት የሆነውን “ማድዓ” በዘመናዊ…

ማንቼስተር ዩናይትድ በሊጉ 5ኛ ተከታታይ ድሉን ለማሳካት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ26ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ምሽት 5 ሰዓት 15 ላይ ዌስትሃም ዩናይትድ በሜዳው ማንቼስተር ዩናይትድን ያስተናግዳል፡፡ በሊጉ ያለፉትን አራት ተከታታይ ጨዋታዎች ማሸነፍ…

ለኢትዮጵያ እድገት ወሳኝ የሆነው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ እድገት ለማስቀጠል የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ሚና የጎላ ነው አሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ። በሳዑዲ አረቢያ እና በዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ትብብር የተዘጋጀውና በፍጥነት በማደግ ላይ ባሉ…

የህዝቡን ተጠቃሚነት በዘላቂነት ለማረጋገጥ ሰላምን የማጽናት ስራ በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የህዝቡን ተጠቃሚነት በዘላቂነት ለማረጋገጥ ሰላምን የማጽናት ስራ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ። 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ የፌደራልና የክልሉን የጸጥታ ተቋማት ያቀፈ የፀጥታ ግብረ…

የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለቱሪዝም መር ዕድገት ትልቅ መሠረት ይጥላል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለቱሪዝም መር ዕድገት እና ለዘላቂ የኑሮ ዋስትና ትልቅ መሠረት ይጥላል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል ከጎርጎራ በመቀጠል የ'ገበታ' ውጥን ሁለተኛ…

የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት በውስጡ ምን ይዟል?

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል የ'ገበታ' ውጥን ሁለተኛ ፕሮጀክት የሆነውና በሐይቅ ከተማ የሚገኘው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርትን በይፋ መርቀዋል፡፡ ሪዞርቱ የወሎን ተፈጥሯዊ ውበት፤ ዘመናዊ እንዲሁም ዓለም አቀፍ…