ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንትነቷን በብቃት ተወጥታለች – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንትነቷን በብቃት ተወጥታለች አለ።
የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው፥ ኢትዮጵያ 47 አባል ሀገራት ያሉት የዚህ ምክር ቤት አባል…