Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼኽ መሃሙድ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼኽ መሃሙድ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼኽ መሃሙድ ጋር በኢኮኖሚያዊ ትስስር፣…

ኢትዮጵያ እንድታሸንፍ ያደረጉት ህዝቦቿ ናቸው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያሸነፈችው ኢትዮጵያ ናት፤ ኢትዮጵያ እንድታሸንፍ ያደረጉት ህዝቦቿ ናቸው አሉ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ፥ ያስቀመጥናቸውን የምርጫ መንትያ ግቦች…

የሻዕቢያ ዋና አላማ የኢትዮጵያ አኩራፊ ሃይሎችን በማደራጀት በሀገሪቱ ሰላም እንዳይኖር ማድረግ ነው – አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሻዕቢያ ዋና አላማ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ አኩራፊ ሃይሎችን በማደራጀት በሀገሪቱ የተረጋጋ ሰላም እንዳይኖር ማድረግ ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የመከላከያ ኮሌጅ…

ኢትዮጵያ በለውጡ ማግስት ስኬታማ የቴክኖሎጂና የኢኮኖሚ ማሻሻያ አድርጋለች – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም ኢትዮጵያ በሀገራዊ ለውጡ ማግስት ስኬታማ የቴክኖሎጂና የኢኮኖሚ ማሻሻያ አድርጋለች አሉ። የኢትዮ-እንግሊዝ የንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም 2026 በለንደን የተካሄደ…

የኤርትራ ሕልውና ሁልጊዜም ኢትዮጵያን ከማዳከም ጋር የተያያዘ ነው – አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኤርትራ ሀገር ሆኖ የመቀጠል ስትራቴጂካዊ ስሌት ከኢትዮጵያ አጠቃላይ የሕልውና እና የደህንነት ሁኔታ ጋር የተያያዘ ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የመከላከያ ኮሌጅ…

የገጠር ሽግግር ለኢትዮጵያ ማከናወን…

በገጠሪቱ የኢትዮጵያ ክፍል ሁለንተናዊ መዋቅራዊ ሽግግር ለማምጣት ታቅዶ እየተሰራ ነው፡፡ ወደ ትግበራ የገባው የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ የአርሶ አደሩንና የአርብቶ አደሩን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል፣ ምርታማነትን ለማሳደግ እና የገጠር ኢኮኖሚን ሙሉ በሙሉ ለማዘመንና ሁለንተናዊ መዋቅራዊ ለውጥ…

የአረንጓዴ ዐሻራ የማር ምርት ላይ ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በኢትዮጵያ የማር ምርት ላይ ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር…

ለኢትዮጵያ ማከናወን የባህር በር…

የኢትዮጵያና የቀይ ባህር ታሪክ ሊነጣጠል የማይችል የህልውና ታሪክ ነው። በጥንት ዘመን የሥልጣኔና የብልጽግና ምንጭ የነበረው ይህ ባህር፣ ዛሬም ቢሆን ለሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገትና ቀጣናዊ ተፅዕኖ ፈጣሪነት ወሳኝ ነው፡፡ ታሪክ የሚያስተምረን፣ የኢትዮጵያ ደህንነትና ልማት ሁልጊዜም ከቀይ…

ዳታ፤ የዲጂታል ስርዓት የደም ስር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዳታ በዲጂታል ዓለም ውስጥ መረጃን፣ ውሳኔን እና ፈጠራን የሚያንቀሳቅስ ዋና ኃይል ሆኗል። ዛሬ ትላልቅ ኩባንያዎች የደንበኞቻቸውን ፍላጎት ለመረዳት፣ መንግሥታት ውጤታማ ፖሊሲዎችን ለማዘጋጀት፣ እንዲሁም ሳይንቲስቶች የወደፊቱን ችግሮች ለመተንበይ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሁለት አዳዲስ የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎቶችን ስራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአዲስ አበባ 10ኛ እና 11ኛ የሆኑ ሁለት የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎቶችን በይፋ መርቀው ስራ አስጀምረዋል። ከንቲባዋ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ በ2018 በተገባው ቃል መሰረት በአዲስ አበባ 11 የአዲስ…