በፌዴራል ድጎማ በጀት ክፍፍል ቀመር ላይ የተደረገውን ጥናት፤ ልዩ ዓላማ ያለው የድጎማ በጀት የሚከፋፈልበትን የአሰራር ስርዓት ላይ ውይይት እየተካሄ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌዴራል ድጎማ በጀት ክፍፍል ቀመር ላይ የተደረገውን ጥናት፤ ልዩ ዓላማ ያለው የድጎማ በጀት የሚከፋፈልበትን የአሰራር ስርዓት ላይ ውይይት እየተካሄ ይገኛል።
የፌዴሬሽን ምክር ቤት የተሰጠውን ሕገ መንገስታዊ ተልዕኮ በብቃት ለመዋጣት በጥናት ላይ…