በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጁ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ፅህፈት አገልግሎት የሚሰጡ መስለው የተለያዩ ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጁ የነበሩ ሁለት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
ፖሊስ ከህብረተሰቡ የደረሰውን መረጃ…