አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከደቡብ አፍሪካ ዓለም አቀፍ ግንኙነትና ትብብር ሚኒስትር ጋር በስልክ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከደቡብ አፍሪካ ዓለም አቀፍ ግንኙነትና ትብብር ሚኒስትር ናሌዲ ፓንዶር ዛሬ በስልክ ተወያይተዋል።
በነበራቸው የስልክ ውይይት የሁለቱን ሀገራት የቆየ ታሪካዊ ወዳጅነት ይበልጥ በማጠናከር በሁለትዮሽ…