Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ከነገ እስከ ዓርብ ማለዳ ሞተር ብስክሌት ማሽከርከር ተከለከለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በመስቀል ደመራ በዓል ምክንያት በአዲስ አበባ ከተማ ከነገ ማለዳ 12 ሠዓት እስከ ዓርብ ማለዳ 12 ሠዓት ድረስ ሞተር ብስክሌት ማሽከርከር ተከለከለ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መረጃ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከኡጋንዳ እና ርዋንዳ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኒውዮርክ እየተካሄደ ከሚገኘው 79ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (የተመድ) ጠቅላላ ጉባዔ ጎን ለጎን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከኡጋንዳ እና ርዋንዳ አቻቸው ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ታዬ ከኡጋንዳ ውጭ ጉዳይ…

ኢትዮጵያ በ79ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘው 79ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ጠቅላላ ጉባኤ እየተሳተፈች ነው። በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሤ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በመድረኩ በመሳተፍ ላይ ይገኛል።…

ራፋዬል ቫራን ጫማ ሰቀለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሪያል ማድሪድ እና ማንቼስተር ዩናይትድ የቀድሞ ተከላካይ ሥፍራ ተጫዋች ራፋዬል ቫራን እግር ኳስ ማቆሙን አስታውቋል፡፡ ቫራን ባለፈው ክረምት የዝውውር መስኮት ማቼስተር ዩናይትድን በመልቀቅ የጣሊያኑን ኮሞ እግር ኳስ ክለብ መቀላቀሉ ይታወሳል፡፡…

በደቡብና በምሥራቅ ሊባኖስ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ እና በምስራቅ የሊባኖስ አካባቢዎች የፀጥታ ችግር እየተጠናከረ መምጣቱን ተከትሎ በሀገሪቱ የኢትዮጵያ ቆንስላ ጄኔራል ጽሕፈት ቤት ለዜጎቹ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ጽሕፈት ቤቱ ባወጣው መረጃ በተለይም በደቡብ እና በምስራቅ የሊባኖስ አካባቢዎች…

ለቱሪዝም ዘርፍ በተሰጠው ልዩ ትኩረት በገበታ ለሀገር ከተገነቡ የቱሪስት መዳረሻዎች መካከል አንዱ – ወንጪ-ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም ፕሮጀክት

👉 ፕሮጀክቱ ከወሊሶ አምቦ፤ ከወንጪ ደንዲ፤ ከደንዲ አስጎሪ ሰፊ የሆነ ቦታ ላይ በምዕራፍ ተከፋፍሎ እንዲገነባ የተቀረጸ ሰፊ ራዕይ ያለው ትልቅ ሀገራዊ የልማት ዐሻራ ነው፡፡ 👉 የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አካል የሆነው የወንጪ-ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም ፕሮጀክት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

ለደመራና መስቀል በዓል መስቀል ዐደባባይን የማጽዳት ሥራ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የመስቀል ደመራ በዓልን ምክንያት በማድረግ በመስቀል ዐደባባይ የፅዳት ሥራ አከናወነ፡፡  በጽዳት ሥራው ላይም የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የሥራ ኃላፊዎች፣ የተለያዩ ሃይማኖቶች መሪዎች እና ምዕመናን…

በቱሪዝም ዘርፍ ኢንቨስት ለሚያደርጉ አካላት ማበረታቻ እንደሚደረግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ ኢንቨስት ማድረግ ለሚፈልጉ አካላት የተለያዩ ማበረታቻዎች እንደሚደረጉ ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታ ስለሺ ግርማ ከቻይና-ሽያንዥ ከመጣ የልዑካን ቡድን ጋር በቱሪዝም ኢንቨስትመንት ዘርፍ ላይ…

ሀላላ ኬላ – ፀጋን ለማልማት የዕይታ ለውጥ የፈጠረ፤ ለአካባቢውም ገጸ በረከት ያመጣ ፕሮጀክት

👉 ሀላላ ኬላ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የግልገል ጊቤ ሦስት ግድብ የፈጠረውን ሰው ሠራሽ ሐይቅ ተንተርሶ ይገኛል፡፡ 👉 ከገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው የኮይሻ ፕሮጀክት አካል ነው። 👉 ያለንን ፀጋ ዕሴት ጨምሮ መለወጥ እንደሚቻል የዕይታ ለውጥ የፈጠረና ለአካባቢው…

በገበታ ለሀገር በኮይሻ ፕሮጀክት ውስጥ ከሚለሙ የቱሪዝም መስኅቦች አንዱ ጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ ነው።

👉 በ1997 ዓ.ም በብሔራዊ ፓርክነት የተቋቋመው የጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሚገኝ ሲሆን÷ 1 ሺህ 410 ካሬ ኪሎ ሜትር የቆዳ ስፋት አለው፡፡ 👉 በጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ ዝሆንን ጨምሮ ከሌሎች ግዙፍ አጥቢ እንስሳት እስከ አነስተኛ ነፍሳት…