Fana: At a Speed of Life!

የሸበሌ፣ ገናሌ ዳዋና የኦሞ ጊቤ ተፋሰሶች አዋሳኝ ክልሎች ፎረም ምስረታ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የዋቢ ሸበሌ፣ የገናሌ ዳዋ እና የኦሞ ጊቤ ተፋሰሶች እቅድ የማፅደቅና የተፋሰስ ተጋሪ ክልሎች ፎረም ምስረታ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ አብረሃ አዱኛ (ዶ/ር)፥ ፎረሙ የተቀናጀ የውሃ…

ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕና ፋሬሲን ኩባንያ የ3 ሚሊየን ዩሮ የኮንትራት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ እና የጣልያኑ ፋሬሲን ኩባንያ የአልሙኒየም ፎርም ዎርክ ለማምረት የሚያስችል የ3 ሚሊየን ዩሮ የኮንትራት ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የተፈራረሙት÷ የኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አምባሳደር ሱሌይማን…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሣይንስና ፈጠራ ሥራዎች ዐውደ-ርዕይ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሣይንስና ፈጠራ ሥራዎች ዐውደ-ርዕይና ውድድር በሆሳዕና ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ዐውደ-ርዕዩ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት “ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልን የሣይንስ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ማዕከል…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር የእንኳን ደስ አለዎ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 ( ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የእንኳን ደስ አለዎ መልዕክት አስተላለፉ። በህንድ በተካሄደው ምርጫ ለሶስተኛ ጊዜ ላሸነፉት ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ባስተላለፉት የመልካም ምኞት መግለጫ…

የዱርቤቴ – ቁንዝላ – ገለጎ – መተማ መንገድ ግንባታ አፈጻጸምን ለማሻሻል እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ5 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነቡትን የዱርቤቴ - ቁንዝላ - ገለጎ - መተማ ኮንትራት አንድ እና ሦስት መንገድ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ለማሻሻል እየተሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞንን…

በጄኔራል አበባው ታደሰ የተመራ ልዑክ በጅቡቲ የመከላከያ ሠራዊት 47ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ታደመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሠራዊት ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ የተመራ ልዑክ በጅቡቲ የመከላከያ ሠራዊት 47ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ ታደመ፡፡ ክብረ-በዓሉ የጅቡቲ የመከላከያ ሚኒስትር ሀሰን ኦመር መሃመድን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት…

በአማራ ክልል ከ8 ሚሊየን በላይ የሕብረተሰብ ክፍሎች በበጎ ፈቃድ አገልግሎት እንደሚሳተፉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ የክረምት ወቅት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ8 ሚሊየን በላይ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ለማሳተፍ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የአማራ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ የሕብረተሰቡ ተሳትፎ ከጊዜ ወደ ጊዜ…

መዲናዋ ከአካባቢ ብክለት ነፃ መሆንን ቀዳሚ ተግባሯ አድርጋ እየሰራች መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማ ከአካባቢ ብክለት ነፃ መሆንን ቀዳሚ ተግባሯ አድርጋ እየሠራች መሆኗን ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር ዓባይ ገለጹ፡፡ የዓለም አካባቢ ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ51ኛ በኢትዮጵያ ለ31ኛ ጊዜ በአዲስ…

1 ሺህ 188 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 188 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። ዛሬ ከተመለሱት ውስጥ 16 ጨቅላ ህፃናትና 20 ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊ ህጻናት እንደሚገኙበት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር…

ኢትዮጵያ እና ሲንጋፖር ኢኮኖሚያዊ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሲንጋፖር የፋይናንስና ኢኮኖሚ ግንኙነታቸውን በይበልጥ ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆናቸውን አረጋገጡ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከሲንጋፖር የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፣ የሲንጋፖር ሪፐብሊክ ብሔራዊ ልማት እና ገንዘብ ሚኒስትር…