Fana: At a Speed of Life!

ቆጣሪ እንዲገባላቸው ካመለከቱ ደንበኞች በሐሰተኛ መታወቂያ ገንዘብ ወስዷል የተባለ ተከሳሽ በ18 ዓመት እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመብራት ቆጣሪ እንዲገባላቸው ካመለከቱ ስምንት ደንበኞች ሐሰተኛ የተቋም መታወቂያ በማሳየት “ለኤሌትሪክ ሥራ” በሚል ገንዘብ ወስዷል የተባለ ተከሳሽ በ18 ዓመት ጽኑ እስራት እና 20 ሺህ ብር ተቀጣ። የቅጣት ውሳኔውን ያሳለፈው በኦሮሚያ ክልል…

260 ቢሊየን ብር ያስመዘገቡ የሳዑዲ ባለሀብቶች በኢንቨስትመንት ዘርፍ ተሰማርተዋል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት የሳዑዲ ዓረቢያ ባለሃብቶች 260 ቢሊየን ብር ያስመዘገቡ 233 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ኢትዮጵያ ውስጥ ሥራ ላይ ማዋላቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዚህም ለ75 ሺህ ኢትዮጵያውያን የሥራ ዕድል…

ጉብኝቱ የኢንቨስትመንት አማራጮችን እንድናይ ረድቶናል – የሳዑዲ ልዑክ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ያደረግነው ጉብኝት የኢንቨስትመንት ዘርፉን በጥልቀት ለመቃኘት ዕድል ሰጥቶናል ሲል የሳዑዲ ዓረቢያ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ከፍተኛ ልዑክ ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ለልዑኩ አባላት በቢሾፍቱ የሚገኘውን አለማ ካውዳይስ…

የ6ኛው ዙር ቀሪ እና ድጋሚ ምርጫ ድምጽ መስጫ ቀን ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ6ኛው ዙር ቀሪ እና ድጋሚ ምርጫ ድምጽ መስጫ ጊዜ ሰኔ 16 ቀን 2016 ዓ.ም መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ6ኛው ዙር ቀሪ እና ድጋሚ ምርጫ በሚካሄድባቸው÷ የቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ አፋር፣…

ለ10 ሺህ ወጣቶች በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የክኅሎት ስልጠና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ10 ሺህ ወጣቶች በስድስት ዩኒቨርሲዎች በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ስራ መፍጠር የሚያስችል ሀገራዊ የክኅሎት ስልጠና የማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ተካሄደ፡፡ መርሐ-ግብሩ የሚከናወነው በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ በጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ከተረጂነት እንውጣ የሚል አብዮት መቀስቀስ አለብን አሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከተረጂነት እንውጣ የሚል አብዮት መቀስቀስ አለብን ሲሉ አስገነዘቡ፡፡ ተፈጥሯዊም ይሁን ሰው ሰራሽ አደጋ አይቀሬ ነው ያሉት አቶ ተመስገን፤ ለዚህ ደግሞ አደጋን በራስ አቅም የማስተዳደር እና የመሸከም…

ከ6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር የምዝበራ ሙከራ ጋር ተያይዞ የተከሰሱት እነ ቀሲስ በላይ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአፍሪካ ሕብረት ሒሳብ 6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር የምዝበራ ሙከራ ጋር ተያይዞ የተከሰሱት እነ ቀሲስ በላይ መኮንን ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዙ። ተከሳሾቹ ማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ትዕዛዙን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት…

ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለህዳሴ ግድብ የሚያደርጉት ድጋፍ እንዲቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጥሪ አቀረበ፡፡ በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባደረጉት ርብርብ…

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ-ጉባኤ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ-ጉባኤ ተጠናቀቀ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ የምልዓተ - ጉባኤውን መጠናቀቅ በማስመልከት መግለጫ…

ከለውጡ ወዲህ የቤንች ብሔር ቋንቋና ባህል እንዲታወቅ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤንች ብሔር ቋንቋና ባህል እንዳይታወቅ ሲደረግ ቢቆይም ከለውጡ ወዲህ በርካታ አበረታች ለውጦች እየተመዘገቡ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ ጸጋዬ ማሞ ገለጹ፡፡ የቤንች ብሔር ባህልና ቋንቋ ላይ ያተኮረ…