Fana: At a Speed of Life!

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የሴክተር ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፉ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የሴክተር ጉባዔ የ3ኛ ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ በጋምቤላ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በጉባዔው ላይ ባደረጉት ንግግር÷…

በመዲናዋ በሚካሄደው የምክክር ምዕራፍ ለሚሳተፉ አካላት ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ በሚካሄደው የምክክር ምዕራፍ ለሚሳተፉ ባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ገለፃ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገ/ስላሴ ገለጻው ከግንቦት 21 እስከ 27 ቀን 2016…

ኢትዮጵያን የሚመስል ሰራዊት ተገንብቷል – ጄኔራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግዳጅ የመፈፀም አቅምና ከፍተኛ ሀገራዊ ፍቅር ያለው፤ ኢትዮጵያን የሚወድና የሚመስል ሰራዊት ተገንብቷል ሲሉ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ ገለጹ፡፡ ጄኔራል አበባው የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል…

የማንቼስተር ከተማ ክለቦች የኤፍ ኤ ካፕ ዋንጫን ለማንሳት ይፋለማሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒየን ማንቼስተር ሲቲ ከማንቼስተር ዩናይትድ ጋር ዛሬ ለኤፍ ኤ ካፕ ፍጻሜ ይፋለማል፡፡ ጨዋታው ለንደን በሚገኘው ዌምብሌይ ስታዲየም 11 ሠዓት ላይ ይካሄዳል፡፡ በኤፍ ኤ ካፕ ጨዋታ ታሪክ ቀያይ ሰይጣኖቹ 12 ጊዜ…

ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውርን በጋራ ለመከላከል ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የደቡብ ሱዳን ፖሊስ ተቋማት ሽብርተኝነትና ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውርን በጋራ ለመከላከል ተስማሙ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በደቡብ ሱዳን ብሔራዊ ፖሊስ አገልግሎት ኃላፊ ኢንስፔክተር…

የአደረጃጀት ሪፎርሙ መንግሥት ዴሞክራሲን ማሳለጥ ግቡ መሆኑን ያሳያል-  አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ በባ፣ ግንቦት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት ተግባራዊ ያደረገው የአደረጃጀት ሪፎርም ሰላም፣ ልማትና ዴሞክራሲን ማሳለጥ ዋነኛ ግቡ መሆኑን ያመላክታል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው ተናገሩ። የምሥራቅ ጉራጌ የልማት፣ የምስረታና ኢንቨስትመንት…

ኦሮሚያ በሁሉም የቱሪስት መስኅቦች የበለፀገች ናት- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦሮሚያ በሁሉም የቱሪስት መስኅቦች የበለፀገች፤ የበርካታ የተፈጥሮ ሀብቶች፣ የሚያኮራ የታሪክ ቅርስና መካነ-ባህል ናት ሲሉ ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልሽ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ይሁን እንጂ እነዚህ ዕንቁ ሀብቶች በሂደት በተለያዩ ምክንያቶች ችላ መባላቸውን…

ኃላፊነታችንን በመወጣት የሀገራችንን ሰላም እያፀናን እንቀጥላለን- ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ፖሊስ የሚጠበቅብንን ኃላፊነት በቅንጅት በመወጣት የሀገራችንን ሰላም እያፀናን እንቀጥላለን ሲሉ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ገለጹ፡፡ 16ኛው የፌደራልና የክልል ፖሊስ ኮሚሽነሮች የጋራ ጉባዔ በኢትዮጵያ…

በመዲናዋ 9ኛው ከተማ አቀፍ የሣይንስ ፈጠራ ዐውደ-ርዕይ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ትምህርት ቢሮ 9ኛውን ከተማ አቀፍ የሣይንስ ፈጠራ ዐውደ-ርዕይ ማካሄድ ጀመረ፡፡ በዛሬው ዕለት በወዳጅነት ዐደባባይ መካሄድ የጀመረው ዐውደ-ርዕዩ ለሦስት ቀናት እንደሚቆይ ተገልጿል፡፡ ዐውደ-ርዕዩ “በፈጠራ ሥራ…

የሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የዲጂታል ሥርዓትን ከውጤት ለማድረስ ወሳኝ ናቸው – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች መንግሥት የጀመረውን የዲጂታል ሥርዓት ዕውን የማድረግ ጉዞ ከውጤት ለማድረስ ወሳኝ መሆናቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። "ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ አዳዲስ የቴክኖሎጂ ምርምሮችን ማምጣት" በሚል…