Fana: At a Speed of Life!

ከ4 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ አማራ ክልል መግባቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ አማራ ክልል መግባቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ ለ2016/17 የምርት ዘመን ለክልሉ የሚያስፈልገው 8 ሚሊየን 57 ሺህ 900 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ግዥ መፈጸሙንም ነው ቢሮው…

የኢትዮ -ሳዑዲ ግንኙነት መጠናከር ለቀጠናዊ ሰላምና ደህንነት መረጋገጥ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል – አምባሳደር ታዬ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ -ሳዑዲ አረቢያ ግንኙነት መጠናከር ለቀጠናዊ ሰላምና ደህንነት መረጋገጥ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ገለጹ። አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ከሳዑዲ አረቢያ አቻቸው ፈይሰል ቢን ፋርሃን አል-ሳዑድ…

ኢትዮጵያ ቀጣዩን የ “አይ ዲ 4 አፍሪካ” ጉባዔን እንድታስተናግድ ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በ2025 የሚካሄደውን የ “አይ ዲ 4 አፍሪካ” ጠቅላላ ጉባዔ አዘጋጅ ሀገር ሆና ተመረጠች፡፡ የ “አይ ዲ 4 አፍሪካ” ሊቀ መንበር ጆሴፍ ጄ ሃቲክ (ዶ/ር) በደቡብ አፍሪካ-ኬፕታወን እየተካሄደ በሚገኘው የድርጅቱ የ2024 ጉባዔ ላይ…

አሽከርካሪዎችና ረዳቶችን እያስፈራሩ መኪኖችን ሲዘርፉ የነበሩ ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሽከርካሪዎችና ረዳቶችን በጦር መሳሪያ እያስፈራሩና ጫካ ውስጥ በገመድ እያሰሩ መኪኖችን ሲዘርፉ የነበሩ ግለሰቦች እስከ 19 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ። ለውንብድና ተግባር በቡድን በመደራጀት የሁለት አይሱዙና የአንድ ሲኖ ትራክ…

የጋምቤላ ክልል በማኅበራዊ ሚዲያ ሐሰተኛ መረጃ የሚያራግቡ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል የሰላም ሁኔታ እንዳይረጋጋ የሚያደርጉ አመራሮች እና በማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮች ተገቢ ያልሆኑ መረጃዎችን የሚያራግቡ አካላት ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ እንደሚገባ የክልሉ መንግሥት አሳሰበ፡፡ የጋምቤላ ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት…

ማዳበሪያን በወቅቱ ለአርሶ አደሩ ለማድረስ ርብርቡ እንዲጠናከር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት አፕሬተሮች የአፈር ማዳበሪያን በወቅቱ ለአርሶ አደሩ ለማድረስ በሚደረገው ርብርብ ሥራቸውን በትጋት እንዲቀጥሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ጠየቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የአፈር ማዳበሪያ የማጓጓዝ ሥራ አፈፃፀምን አስመልክቶ ከትራንስፖርት…

በፓሪስ ኦሊምፒክ  ዳያስፖራዎች በውድድሩ ቦታ ተገኝተው አትሌቶችን እንዲያበረታቱ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ ኦሊምፒክ ከ200 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራዎች በውድድር ስፍራ ተገኝተው አትሌቶችን እንዲያበረታቱ እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ። በፓሪስ ኦሊምፒክ ውጤታማ ለመሆን የሚያስችል ጠንካራ ስራ እየተሰራ እንደሆነ የፓሪስ ኦሎምፒክ የብሔራዊ…

ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቅራቢያ ተከስቶ የነበረ የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ቀን 9፡30 ሰዓት ገደማ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቅራቢያ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ። አየር መንገዱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መረጃ፤…

የኢትዮ-ሳዑዲ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የኢትዮ-ሳዑዲ ዓረቢያ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ ትናንትናና ዛሬ በሪያድ ተካሂዷል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ በመድረኩ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ ሳዑዲ ዓረቢያ እና ኢትዮጵያ ለረጅም ጊዜ የጸና ታሪካዊ…

የብድር ጫናን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራት አበረታች መሆናቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋጋ ግሽበትን ለማውረድ፣ የብድር ጫናን ለመቀነስና የውጭ ኃብት ግኝትን ለማሳደግ የሚበረታቱ ተግባራት መከናወናቸውን በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ። ቋሚ ኮሚቴው የገንዘብ ሚኒስቴርን የ2016 በጀት…