Fana: At a Speed of Life!

ሁሉም ኢትዮጵያውያን በባህር በር ጉዳይ የበኩላቸውን አስተዋፅዖ ሊያደርጉ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም ኢትዮጵያዊ ዜጋ ከፖለቲካ አመለካከት ልዩነት ወጥቶ በባህር በር ጉዳይ የበኩሉን አስተዋፅዖ ሊያደርግ እንደሚገባ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ተናገሩ፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ…

የኢኮኖሚ ስብራትን በመጠገን ምርታማነትን ለማሣደግ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎች ውጤት እያስገኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኮኖሚ ስብራትን በመጠገን ምርታማነትን ለማሣደግ በመንግሥት ስትራቴጅክ እቅድ ወጥቶ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት የተሳካ ውጤት እያስገኙ መሆኑን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ ገለጹ። በኢኮኖሚ ልማት…

በሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ የተመራ ልኡክ ጅግጅጋ ገባ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ የተመራ ልኡክ ዛሬ ጅግጅጋ ከተማ ገብቷል። ልዑኩ ጅግጅጋ በሚገኘው ገራድ ዊልዋል አውሮፕላን ማረፊ ሲደርስም በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሐመድ እና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል…

የኢትዮጵያና የሶማሊላንድ ስምምነት ለቀጣናዊ ውህደት ጉልህ ሚና አለው – አምባሳደር ጀማል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር ያደረገችው ስምምነት ለቀጣናዊ ውህደት፣ ሰላም እና ብልፅግና ጉልህ ሚና አለው ሲሉ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ተናገሩ፡፡ የኢትዮጵያን የባህር በር የማግኘት ፍላጎት እውን የሚያደርግ፣ የባህር በር…

በመዲናዋ ከበዓላት ጋር በተያያዘ የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይኖር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለገና (ልደት) እና ጥምቀት በዓላት የኢንዱስትሪ እና የግብርና ምርቶች አቅርቦት እጥረት እንዳያጋጥም በልዩ ትኩረት የተቀናጀ ስራ እየተሠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሰውነት…

ለበዓል ገበያ የምርት እጥረት እንዳይኖር በቅንጅት እየተሠራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለገና (ልደት) እና ጥምቀት በዓላት አስፈላጊ የሆኑ ምርቶች አቅርቦት እጥረት እንዳያጋጥም ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየሠራ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዓላቱን ታሳቢ ያደረገ መነሻ ዕቅድ ተዘጋጅቶ÷ ለዋጋ ንረት…

በኦሮሚያ ክልል ከግማሽ ሚሊየን በላይ ሰዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የውኃ ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት በቅተዋል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተጠናቀቀው ግማሽ ዓመት ከ500 ሺህ በላይ ወገኖችን መድረስ የቻሉ 2 ሺህ 618 የውኃ ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት መደረጋቸውን የክልሉ ውኃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ መሐመድ ኑራ (ኢ/ር) ለፋና…

የሁለቱ ም/ቤቶች አፈ-ጉባዔዎች በሀገር አቀፍ የሕግ አውጪዎች መድረክ ለመታደም ወደ ሐረር አቀኑ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ነገ በሐረር ከተማ በሚጀመረው ሀገር አቀፍ የሕግ አውጪዎች የጋራ መድረክ ላይ ለመታደም ወደ ሥፍራው አቅንተዋል፡፡ ከሁለቱ ምክር ቤቶች…

ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበት የመግባቢያ ሥምምነት በመፈረሙ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የደስታ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበት የመግባቢያ ሥምምነት በመፈረሙ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የደስታ መልዕክት አስተላለፈ። የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት አመራሮችና ሰራተኞች የስምምነት ሠነዱ መፈረሙን አስመልክቶ የደስታ መግለጫ ስነ-ስርዓት…

ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበት የመግባቢያ ሥምምነት በመፈረሙ ተቋማት የደስታ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ሥምምነት ከሶማሊላንድ ጋር መፈራረሟ ተከትሎ የተለያዩ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና ተቋማት የደስታ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ…