Fana: At a Speed of Life!

ከ1 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ለሆኑ ሰዎች የኮሌራ በሽታ መከላከያ ክትባት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሌራ በሽታን ለመከላከል በተካሄደ የክትባት ዘመቻ ከ1 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ሰዎች መከተባቸውን የአማራ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የተከሰተውን የኮሌራ በሽታ ለመከላከል ከመስከረም 5 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የባህር ዳር…

የታክስ ሕግ ተገዢነት የንቅናቄ መድረክ በሐዋሳ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ገቢዎች ባለስልጣን የታክስ ሕግ ተገዢነት የንቅናቄ መድረክ በሐዋሳ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ የንቅናቄ መድረኩ እየተካሄደ የሚገኘው “ግብር ለሀገር ክብር” በሚል መሪ ሐሳብ ነው፡፡ በመድረኩ ላይ የሲዳማ ክልል ርዕሰ…

በሪጋ በሚካሄደው የዓለም የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውን አትሌቶች ይጠበቃሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጀመሪያ ጊዜ በሦስት ርቀቶች በላቲቪያ ሪጋ ነገ በሚካሄደው የዓለም የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይጠበቃሉ፡፡ 5፡50 ላይ በሚካሄደው የ5 ኪሎ ሜትር የሴቶች ውድድር አትሌት እጅጋየሁ ታዬ እና መዲና ኢሳ ሲሳተፉ÷ በዚሁ…

ለሠራዊቱና ለሲቪል ሰራተኞች የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት የመሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሠራዊቱ እና ለቋሚ ሲቪል ሰራተኞች የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት የመሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ። የመሠረት ድንጋዩን ያስቀመጡት÷ የመከላከያ ሚኒስትር አብረሃም በላይ (ዶ/ር) እና የጦር…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ነገ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የኒቨርሲቲ ስታዲየም ይጀመራል፡፡ ፕሪሚየር ሊጉ አዳማ ከተማ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 9፡00 ላይ በሚያደርጉት ጨዋታ ነው የሚጀመረው፡፡ የነገው የጨዋታ መርሐ- ግብር ሲቀጥል…

የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ አባላት ተልዕኳቸውን በታማኝነት መፈጸም ይጠበቅባቸዋል- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ አባላት በተሰማሩበት መስክ የሚሰጣቸውን ተልዕኮ በቅንነትና ታማኝነት መፈጸም እንደሚጠበቅባቸው ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ የኮማንዶ እና አየር ወለድ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከላት አመራሮች እና አሰልጣኞችን አቅም…

ዘንድሮ 25 ሚሊየን ዜጎች ብሔራዊ መታወቂያ እንዲያገኙ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው የበጀት ዓመት 25 ሚሊየን ዜጎች የብሔራዊ መታወቂያ እንዲያገኙ እየሰራ መሆኑን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ከሦስት ሚሊየን በላይ ዜጎች መታወቂያውን ለማግኘት የሚያስችላቸውን ምዝገባ ማከናወናቸው የተገለጸ…

ላዳ መኪኖች በኢትዮጵያ ሊመረቱ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ላዳ መኪኖች በኢትዮጵያ ተመርተው ለአፍሪካ ገበያ ሊቀርቡ መሆኑ ተነገረ፡፡ የሩሲያዎቹን ላዳ መኪኖች በኢትዮጵያ ለማምረት የሚያስችል ሥምምነት መደረሱን ታስ የተሰኘው የሩሲያ የዜና ወኪል ዘግቧል፡፡ ከስምምነት ላይ የደረሰው አቭቶቫዝ የተሰኘው…

የመስቀል ደመራ እና የመውሊድ በዓላት በሰላም ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ የተከበሩት የመስቀል ደመራ እና የመውሊድ በዓላት በሰላም መጠናቀቃቸውን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ፡፡ ግብረ ኃይሉ ቅደመ ዝግጅት አድርጎ የአዝማሚያ ትንተና በማካሄድ ተጋላጭ ቦታዎችንና አካባቢዎችን ለይቶ የሰው ኃይል…

የመስቀል በዓልን ሃይማኖታዊ እሴቶች ለመጠበቅ ለሚከናወኑ ስራዎች ድጋፍ እንደሚደረግ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት የመስቀል በዓልን ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴቶች ለመጠበቅና ለማልማት ለሚከናወኑ ስራዎች አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ አስታወቁ፡፡ አቶ ቀጄላ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተከናወነው…