Fana: At a Speed of Life!

የኢጋድ ምግብ ደህንነት እና የድህረ ምርት ብክነት አስተዳደር ስትራቴጂዎች ላይ ያተኮረ ስብስባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) የምግብ ደህንነት እና የድህረ ምርት ብክነት አስተዳደር ስትራቴጂዎች ላይ ያተኮረ የሚኒስትሮች ስብስባ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ለሁለት ቀናት የሚቆየው ጉባኤ አላማ ስትራቴጂዎቹ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሜሪካ አገልግሎት የጀመረበትን 25ኛ ዓመት አከበረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አሜሪካ በረራ የጀመረበትን 25ኛ ዓመት አከበረ፡፡ በአሁኑ ወቅት አየር መንገዱ በዓለምአቀፍ ደረጃ ያለው ታዋቂነት እጅግ እያደገ የመጣ ሲሆን÷ በአፍሪካ ደግሞ ግዙፉ አየር መንገድ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የኢትዮጵያ አየር…

ሚልተን ኢንዱስትሪዎች በድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና የዓሣ ማቀነባበሪያ ለመገንባት ፍላጎቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሚልተን ኢንዱስትሪዎች በድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና የታሸገ የዓሣ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ያላቸውን ከፍተኛ ፍላጎት ገለፁ። በጅቡቲ የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ ከሚልተን ኢንዱስትሪዎች ባለቤት እና ዋና ሥራ አስኪያጅ…

በሕገ ወጥ በተያዘ 165 ሺህ ካሬ ሜትር መሬት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸገር ከተማ አስተዳደር ሕገ ወጥ የመሬት ወረራን ለመከላከል በትኩረት እየሠራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ የኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ናስር ሁሴን ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ ሕገ ወጥ የመሬት ወረራን ለመከላከል በተሠራው ሥራ እስካሁን 165…

በአዲስ አበባ ባጋጠመ የእሳት አደጋ 21 ሱቆች ወደሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ሰፈራ አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ 21 የንግድ ሱቆች መቃጠላቸውን የእሳትና አደጋ ስጋትሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ አደጋው የደረሰው ከጠዋቱ 1 ሰዓት ከ50 ደቂቃ መሆኑን የኮሚሽኑ…

በሀገራዊ የምክክሩ አጀንዳ ማሰባሰብና ተሳታፊዎች ልየታ የፖለቲካ ፓርቲዎችም እንዲካተቱ እየተደረገ ነው -ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ አጀንዳ ማሰባሰብና ተሳታፊዎች ልየታ የፖለቲካ ፓርቲዎች በተሳታፊነት ብቻ ሳይሆን በባለቤትነትም እንዲካተቱ እየተደረገ መሆኑን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ባለው ሂደት ውስጥ የምክክሩ ተሳታፊ…

በቻይና የሚመረተው የቮልስ ዋገን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ በጊዜያዊነት ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ ታገደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ሀገር የሚመረተው የቮልስ ዋገን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ በጊዜያዊነት ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ መታገዱን የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በቻይና ሀገር ተገጣጥሞ ወደ ኢትዮጵያ እየገባ የሚገኘው ቮልስ ዋገን የኤሌክትሪክ…

የዓለም ጤና ድርጅት 27 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው ተሽከርካሪዎችን ለኢትዮጵያ አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት 27 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው ስምንት የተለያዩ ተሽከርካሪዎችን ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገ፡፡ ተሸከርካሪዎቹን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ተረክበዋል፡፡ በሰሎሞን ይታየው #Ethiopia ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ…

የሱዳን ችግር በሚፈታበት አካሄድ የኢጋድ አባል ሀገራት አንድ አይነት አቋም ላይ መድረሳቸው ተመለከተ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ በተካሄደው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) አባል ሀገራት ጉባኤ አባል ሀገራቱ የሱዳን ችግር በሚፈታበት አካሄድ ላይ አንድ አይነት አቋም ላይ መድረሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሚኒስቴሩን ሳምንታዊ…

በኦሮሚያ ክልል ከ127 ሺህ የሚልቁ ሕገወጥ የንግድ ድርጅቶች መኖራቸው ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከሚገኙ 803 ሺህ የንግድ ድርጅቶች መካከል ከ127 ሺህ በላይ የሚሆኑት ሕገወጥ መሆናቸውን የክልሉ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ ተስፋዬ ጎሾ በሰጡት መግለጫ÷ ክትትል እና ቁጥጥር ከተደረገባቸውከ803 ሺህ በላይ የንግድ…