በለውጡ ሂደት የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚያስችሉ ስኬታማ ሥራዎች ተከናውነዋል – ብልፅግና ፓርቲ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምሥት የለውጥ ዓመታት ያጋጠሙ ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመለወጥ ለዜጎች የምትመችና የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚያስችሉ ሥኬታማ ሥራዎች መከናወናቸውን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ ገለጹ።
የብልጽግና ፓርቲ ምክትል…