Fana: At a Speed of Life!

በለውጡ ሂደት የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚያስችሉ ስኬታማ ሥራዎች ተከናውነዋል – ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምሥት የለውጥ ዓመታት ያጋጠሙ ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመለወጥ ለዜጎች የምትመችና የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚያስችሉ ሥኬታማ ሥራዎች መከናወናቸውን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ ምክትል…

በአዲስ አበባ የመደመር ትውልድ ለሕጻናትና ወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያና መጫወቻ ማዕከል ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የመደመር ትውልድ ለሕጻናትና ወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያና መጫወቻ ማዕከል ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ፡፡ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 የመደመር ትውልድ ለሕጻናትና ወጣቶች የስፖርት…

በአፋር ክልል 2 ሺህ በሚጠጉ የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ንግድ፣ ገበያ ልማትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ባደረገው የክትትልና ቁጥጥር ስራ ሕግን ተላልፈዋል ባላቸው 1 ሺህ 986 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ፡፡ ቢሮው ለሕብረተሰቡ ምርት በማቅረብ እንዲሁም ክትትልና ቁጥጥር በማድረግ…

ተቋማቱ በጋራ መስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሀገራዊና ሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል ታዜር ገ/እግዚአብሔር…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ከዓለም አቀፍ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ኤጀንሲ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የዓለም አቀፍ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ኤጀንሲ ፕሬዚዳንት ዊቶልድ ቦንካ እና የልዑካን ቡድናቸውን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና የዓለም አቀፍ ፀረ-አበረታች ቅመሞች…

ሚኒስቴሩ በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ያሰባሰበውን ድጋፍ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ያሰባሰበውን 8 ሚሊየን 45 ሺህ ብር ለክልሉ መንግሥት አስረከበ፡፡ ሚኒስቴሩ በኦሮሚያ ክልል ቦረና፣ ባሌ፣ ጉጂ፣ አርሲ እና ሐረርጌ አካባቢዎች ያጋጠመውን የድርቅ አደጋ…

“ሠላም ለንግድ ፣ ንግድ ለሠላም” በሚል መሪ ሐሳብ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለምአቀፉ የግል ኢንተርፕራይዞች ማዕከል "ሠላም ለንግድ፣ ንግድ ለሠላም" በሚል መሪ ሐሳብ ውይይት አካሄደ፡፡ በሠላም ሚኒስቴር የሠላም ግንባታና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ታዬ ደንደአ በመድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ ሠላም በሀገር…

ኢትዮጵያ ከስንዴ ተመጽዋችነት ወደ ውጭ ገበያ አቅራቢነት ተሸጋግራለች – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስንዴ ልማት ላይ በቁጭትና ቁርጠኝነት በመሥራት ኢትዮጵያን ከስንዴ ተመጽዋችነት ወደ ውጭ ገበያ አቅራቢነት ማሸጋገሩን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ በየዓመቱ 17 ሚሊየን ኩንታል ስንዴ ከውጭ በማስገባት ከ700…

የበጎ ፈቃድ ደም ለጋሾች ቁጥር እየቀነሰ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጾም ወቅት የደም ለጋሾች ቁጥር ስለሚቀንስ በቂ ደም እያገኘ አለመሆኑን የኢትዮጵያ ደም እና ህብረህዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በተያዘው የጾም ወቅት በቂ ደም ከማግኘት አንፃር ውስነነት መኖሩን የኢትዮጵያ ደም እና ኅብረ ህዋስ ባንክ…

ከ42 ሺህ ኩንታል በላይ የግብርና ምርት ወደ መዲናዋ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ከኦሮሚያ ክልል ከ42 ሺህ ኩንታል በላይ የግብርና ምርቶች ወደ አዲስ አበባ መግባታቸውን የከተማዋ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ ምርቶቹን ለመዲናዋ የሥራ ኃላፊዎች ማስረከባቸውም…