የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸምን እየገመገመ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ሥራ አሥፈፃሚ አካላት የ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየገመገሙ ነው።
የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ በመድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ ሥራዎችን…