የሥራ አጥነት ችግርን ለመፍታት የምክር ቤቱ አባላት ቅንጅታዊ ሥራ አስፈላጊ ነው- ከንቲባ አዳነች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ አጥነት ችግርን ለመፍታት የምክር ቤቱ አባላት ቅንጅታዊ ሥራ አስፈላጊ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡
የሥራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ከወረዳ እስከ ማዕከል ከሚገኙ የሥራ ዕድል ፈጠራ ምክር…