Fana: At a Speed of Life!

የየም ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ሄቦ” እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የየም ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ በዓል "ሄቦ"በጥንታዊው አንገሪ ቤተ መንግስት በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል፡፡ የዓመቱ የመጀመሪያ ወር የሚል ትርጉም ያለው "ሄቦ" የብሔረሰቡ ተወላጆች እንዲሁም የፌደራልና ክልል የስራ ሀላፊዎች…

አቶ ኦርዲን በድሪ በግንባታ ላይ ያለውን የድንገተኛ አደጋዎች መከላከያ ማዕከል ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በሐረር ከተማ እየተገነባ ያለውን የእሳት እና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከያ ማዕከል ጎበኙ፡፡ አቶ ኦርዲን እንደገለጹት÷ ማዕከሉ ለምሥራቅ ኢትዮጵያ አካባቢዎች ሁሉ አገልግሎት ይሰጣል፡፡…

በለንደን እና ጣልያን በተካሄዱ የተለያዩ የሩጫ ውድድሮች ኢትዮጵያ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በለንደን የማራቶን፣ በጣልያን የግማሽ ማራቶን እና የ10 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድሮችን ኢትዮጵያ በበላይነት አጠናቀቀች፡፡ በለንደን የተካሄደው የሴቶች የማራቶን ውድድር በአትሌት ያለምዘርፍ የኋላው አሸናፊነት ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡…

ኢሬቻ የገዳ ሥርዓት ፍልስፍና ነጸብራቅ የወንድማማችነት፣ የዕርቅና የይቅርታ በዓል ነው – አቶ ፈቃዱ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ የገዳ ሥርዓት ፍልስፍና ነጸብራቅ የወንድማማችነት፣ የዕርቅና የይቅርታ በዓል ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፈቃዱ ተሰማ ገለጹ። አቶ ፈቃዱ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት…

የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ቢዩልደርስ አዋርድስ አቶ አይሸሽም ተካን ሸለመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው ባለሀብት አይሸሽም ተካ በአፍሪካ ምጣኔ ሀብት ዕድገት ላበረከቱት አስተዋጽኦ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ቢውለደር አዋርድስ ሽልማት አበረከተላቸው፡፡ የአፍሪካን ኢኮኖሚ በመገንባት ትልቅ ድርሻ ላበረከቱ ታዋቂ አልሚዎች እውቅና የሚሰጠው…

በባህርዳር ከተማ ከ20 ሺህ በላይ ሀሰተኛ ዶላር መያዙ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህርዳር ከተማ 20 ሺህ 600 ሀሰተኛ ዶላር በህገወጥ መንገድ ለምንዛሬ ሊውል ሲል ከእነተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ መነሻቸውን ደሴ ያደረጉት የሃሰተኛ ዶላር አዘዋዋሪዎቹ ባህርዳር ከተማ ሲደርሱ በልዩ…

በመዲናዋ 4ኛው የኢሬቻ ፎረም እና የዋዜማ ዝግጅት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በጋራ ያዘጋጁት አራተኛው የኢሬቻ ፎረም እና የዋዜማ ዝግጅት በአዲስ አበባ ከተማ ተካሄደ፡፡ በነገው ዕለት ለሚከበረው የኢሬቻ ክብረ በዓል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…

ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሀሙድ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ያደረጉት የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሀሙድ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለፕሬዚዳንቱ ሽኝት…

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የሀገራቱን የሁለትዮሽ ትስስር እና ግንኙነት ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የሀገራቱን የሁለትዮሽ ትስስር እና ግንኙነት ለማጠናከር ተስማሙ። የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ ሞሃሙድ በኢትዮጵያ የነበራቸውን የሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የሁለቱ…

በቤርአኖ ወረዳ 124 ሔክታር የሚያለማ የመስኖ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ሸበሌ ዞን ቤርአኖ ወረዳ 124 ሔክታር የማልማት አቅም ያለው የመስኖ ፕሮጀክት ለአገልግሎት ክፍት ሆነ፡፡ በፌዴራል መንግሥት ወጪ የተገነባው የመስኖ ፕሮጀክት በቤርአኖ ወረዳ ሂሎ ኖጉድ ቀበሌ የሚኖሩ 496 ከፊል አርብቶ አደር…