Fana: At a Speed of Life!

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና የኦሮሚያ ክልል ሕዝቦችን አብሮነት ለማጠናከር ያለመ የምክክር መድረክ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና የኦሮሚያ ክልል ሕዝቦችን አብሮነት ለማጠናከር ያለመ የምክክር መድረክ በአሶሳ ከተማ ዛሬ መካሄድ ጀምሯል። የኦሮሚያ፣ የቤኒሻንጉል እና የጋምቤላ ክልሎች የሠላምና ልማት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት…

የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና “ግሎባል ዴቨሎፕመንት” በትምርቱ ዘርፍ የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት ከግሎባል ዴቨሎፕመንት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ጋር በትምርቱ ዘርፍ በክልሉ ለሚደረግ ኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የተፈራረሙት÷ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻደሊ…

በሲዳማ ክልል በአንድ ጀምበር 25 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል በአራተኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ በአንድ ጀምበር 25 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ÷ በብልፅግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ ፅሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብርሃም…

ተቋርጦ የነበረው የማኒላ ከተማ በረራ መቀጠሉን አየር መንገዱ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊሊፒንስ የንግድና ፋይናንስ ማዕከል ወደሆነችው ማኒላ ከተማ ተቋርጦ የነበረው በረራ መቀጠሉን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል፡፡ በዚሁ መሰረት÷ ወደ ማኒላ ከተማ የሚደረገው በረራ በሳምንት ሦስት ቀን ሆኖ መቀጠሉን…

ኢትዮጵያ በሴቶች የ3ሺህ ሜትር መሠናክል ውድድር ብርና ነሐስ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሎምቢያ እየተካሄደ በሚገኘው ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና የሴቶች የ3ሺህ ሜትር የመሠናክል ውድድር ኢትዮጵያ ብር እና ነሐስ ሜዳሊያዎችን አግኝታለች፡፡ ሌሊት ላይ በተካሄደ የፍጻሜ ውድድር÷ አትሌት ሲንቦ ዓለማየሁ…

ኮርፖሬሽኑ በቤት ልማት መርሐ ግብር በስፋት ለመግባት ተዘጋጅቻለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ የቤት ልማት መርሐ ግብር ላይ በስፋት ለመግባት ራሱን እያዘጋጀ መሆኑን የኢትዮዽያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ። የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ዮናስ አያሌው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር…

በ800 እና 1 ሺህ 500 ሜትር የማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደሚቀጥለው ዙር አለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምሽቱን በኮሎምቢያ ካሊ የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና በተካሄደው የወንዶች 800 ሜትር እና የሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር የማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደሚቀጥለው ዙር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል፡፡…

በመዲናዋ በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 50 ሺህ የአሜሪካን ዶላር እና ሽጉጥ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 50 ሺህ የአሜሪካን ዶላር እና 3 ሽጉጥ እንዲሁም ጥይቶች መያዙን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የሕገ ወጥ የጦር መሳሪያና…

ኤምባሲው በአራት ወራት የ542 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ሕይወት መታደጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባለፉት አራት ወራት ብቻ የ542 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ሕይወት መታደጉን ገለጸ፡፡ እጅግ በጣም አደገኛ ከሆነው የሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ሰዋራ መንገዶች ተርፈው፣ የከፋ አደጋ…

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የባንኮች አጠቃላይ ተቀማጭ ሀብት 1 ነጥብ 7 ትሪሊየን ብር ደርሷል-ዶ/ር ይናገር ደሴ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የባንኮች አጠቃላይ ተቀማጭ ሀብት 1 ነጥብ 7 ትሪሊየን ብር መድረሱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ ገለጹ፡፡ በ2014 በጀት ዓመት የባንኩ ሴክተር በበርካታ የጤናማነት…