የሀገር ውስጥ ዜና በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በምሥራቅ ሸዋ የለማውን የስንዴ ማሳ ጎበኘ ዮሐንስ ደርበው Aug 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ የልዑካን ቡድን በምሥራቅ ሸዋ ዞን ቦራ እና ዱግዳ ወረዳዎች በኩታ ገጠም የለማውን የስንዴ ማሳ ጎብኝቷል። የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የስንዴ ምርት ለማሳደግና…
የሀገር ውስጥ ዜና የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከመስከረም 30 ቀን 2015 ጀምሮ እንደሚሰጥ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Aug 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 የትምህርት ዘመን ብሔራዊ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ማጠቃለያ ፈተና ከመስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ፈተናው ከመስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም…
የሀገር ውስጥ ዜና የስንዴ ምርታማነት ዮሐንስ ደርበው Aug 7, 2022 0 ኢትዮጵያ የስንዴ ምርታማነትን ለማሳደግ ከፍተኛ ጥረት እያደረገች ሲሆን÷ በዘንድሮው የምርት ዘመንም ከፍተኛ ውጤት ይጠበቃል። በዚህም መሠረት፡- በ2015 ዓ.ም ከመኸር እርሻ ምርት ስንዴን ጨምሮ ከሁሉም የሰብል ምርቶች፡- በአነስተኛ ይዞታ አርሶ አደርና አርብቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአሰቃቂ ሁኔታ ሰው የገደለው ግለሰብ በ21 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ ዮሐንስ ደርበው Aug 5, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወንድሜን ገድሎብኛል በሚል ቂም በቀል በአሰቃቂ ሁኔታ ሰው የገደለው ግለሰብ በ21 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ፡፡ ተከሳሽ ጎዳዳው መልኬ÷ ወንድሜን ገድሎብኛል በሚል ቂም በቀል አብዩ በሪሁንን ሚያዚያ 30 ቀን 2013 ዓ.ም ከምሽቱ5…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ሱዳንን የሽግግር ወቅት መራዘም በበጎ ጎን እንደሚመለከተው የኢትዮጵያ መንግስት አስታወቀ ዮሐንስ ደርበው Aug 5, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ሱዳንን የሽግግር ወቅት መራዘም የኢትዮጵያ መንግስት በበጎ ጎን እንሚቀበለው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ደቡብ ሱዳን የሽግግር ጊዜውን ለተጨማሪ 24 ወራት አራዝማለች። የውጭ…
የሀገር ውስጥ ዜና 1ሺህ 76 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ ዮሐንስ ደርበው Aug 5, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 76 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ዛሬ በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ሥራ 1ሺህ 76 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ተቋማት የ4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ አካል የሆነ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ ዮሐንስ ደርበው Aug 5, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ፣ የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር እንዲሁም ቱሪዝም ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን አመራሮችና ሠራተኞች የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አከናውነዋል፡፡ የትምህርት ሚኒስቴርና…
የሀገር ውስጥ ዜና በምዕራብ ግዳጅ ቀጠና ተልዕኮውን እየፈፀመ ያለው የሠራዊት ክፍል የሚቃጡ ትንኮሳዎችን መመከት የሚያስችል አስተማማኝ ዝግጁነት መፍጠሩ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Aug 5, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ግዳጅ ቀጠና ተልዕኮውን እየፈፀመ ያለው የሠራዊት ክፍል ከውስጥም ይሁን ከውጭ በኢትዮጵያ ላይ የሚቃጡ ትንኮሳዎችን መመከትና መቀልበስ የሚያስችል ሁሉን አቀፍ አስተማማኝ ዝግጁነት መፍጠሩን የዕዙ ምክትል አዛዥ ተናገሩ።…
የሀገር ውስጥ ዜና የሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች በመንግሥትና በግል ባለሃብቱ የማይሸፈኑ የልማት ሥራዎችን በመተካት ወሳኝ ሚና እየተወጡ ነው – ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ዮሐንስ ደርበው Aug 5, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች ከለውጡ በኃላ በመንግሥትና በግል ባለሃብቱ የማይሸፈኑ የልማት ሥራዎችን በመተካት ወሳኝ ሚና እየተወጡ እንደሚገኙ የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽሕፈት ቤት የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሲቪክ ማኅበራት ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር ዓለሙ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፕላስቲክ ማሸጊያዎችን ለማምረት የሚያገለግሉ ምርቶችን ለማምረት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ ዮሐንስ ደርበው Aug 5, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀመጫውን በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ያደረገው Gulf Ingot FZC የተሰኘ ድርጅት ለተለያዩ የመጠጥ እና የውሃ ማሸጊያነት የሚያገለግሉ የፕላስቲክ ማሸጊያዎችን ለማምረት የሚያገለግሉ ምርቶችን ለማምረት ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት…