Fana: At a Speed of Life!

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በምሥራቅ ሸዋ የለማውን የስንዴ ማሳ ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ የልዑካን ቡድን በምሥራቅ ሸዋ ዞን ቦራ እና ዱግዳ ወረዳዎች በኩታ ገጠም የለማውን የስንዴ ማሳ ጎብኝቷል። የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የስንዴ ምርት ለማሳደግና…

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከመስከረም 30 ቀን 2015 ጀምሮ እንደሚሰጥ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 የትምህርት ዘመን ብሔራዊ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ማጠቃለያ ፈተና ከመስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ፈተናው ከመስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም…

የስንዴ ምርታማነት

ኢትዮጵያ የስንዴ ምርታማነትን ለማሳደግ ከፍተኛ ጥረት እያደረገች ሲሆን÷ በዘንድሮው የምርት ዘመንም ከፍተኛ ውጤት ይጠበቃል። በዚህም መሠረት፡- በ2015 ዓ.ም ከመኸር እርሻ ምርት ስንዴን ጨምሮ ከሁሉም የሰብል ምርቶች፡- በአነስተኛ ይዞታ አርሶ አደርና አርብቶ…

በአሰቃቂ ሁኔታ ሰው የገደለው ግለሰብ በ21 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወንድሜን ገድሎብኛል በሚል ቂም በቀል በአሰቃቂ ሁኔታ ሰው የገደለው ግለሰብ በ21 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ፡፡ ተከሳሽ ጎዳዳው መልኬ÷ ወንድሜን ገድሎብኛል በሚል ቂም በቀል አብዩ በሪሁንን ሚያዚያ 30 ቀን 2013 ዓ.ም ከምሽቱ5…

የደቡብ ሱዳንን የሽግግር ወቅት መራዘም በበጎ ጎን እንደሚመለከተው የኢትዮጵያ መንግስት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ሱዳንን የሽግግር ወቅት መራዘም የኢትዮጵያ መንግስት በበጎ ጎን እንሚቀበለው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ደቡብ ሱዳን የሽግግር ጊዜውን ለተጨማሪ 24 ወራት አራዝማለች። የውጭ…

1ሺህ 76 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 76 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ዛሬ በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ሥራ 1ሺህ 76 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው…

የተለያዩ ተቋማት የ4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ አካል የሆነ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ፣ የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር እንዲሁም ቱሪዝም ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን አመራሮችና ሠራተኞች የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አከናውነዋል፡፡ የትምህርት ሚኒስቴርና…

በምዕራብ ግዳጅ ቀጠና ተልዕኮውን እየፈፀመ ያለው የሠራዊት ክፍል የሚቃጡ ትንኮሳዎችን መመከት የሚያስችል አስተማማኝ ዝግጁነት መፍጠሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ግዳጅ ቀጠና ተልዕኮውን እየፈፀመ ያለው የሠራዊት ክፍል ከውስጥም ይሁን ከውጭ በኢትዮጵያ ላይ የሚቃጡ ትንኮሳዎችን መመከትና መቀልበስ የሚያስችል ሁሉን አቀፍ አስተማማኝ ዝግጁነት መፍጠሩን የዕዙ ምክትል አዛዥ ተናገሩ።…

የሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች በመንግሥትና በግል ባለሃብቱ የማይሸፈኑ የልማት ሥራዎችን በመተካት ወሳኝ ሚና እየተወጡ ነው – ዶ/ር ዓለሙ ስሜ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች ከለውጡ በኃላ በመንግሥትና በግል ባለሃብቱ የማይሸፈኑ የልማት ሥራዎችን በመተካት ወሳኝ ሚና እየተወጡ እንደሚገኙ የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽሕፈት ቤት የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሲቪክ ማኅበራት ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር ዓለሙ…

የፕላስቲክ ማሸጊያዎችን ለማምረት የሚያገለግሉ ምርቶችን ለማምረት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀመጫውን በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ያደረገው Gulf Ingot FZC የተሰኘ ድርጅት ለተለያዩ የመጠጥ እና የውሃ ማሸጊያነት የሚያገለግሉ የፕላስቲክ ማሸጊያዎችን ለማምረት የሚያገለግሉ ምርቶችን ለማምረት ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት…